# ይኼን ቢያውቁ አይከተሉትም |የሙስ*ሊሞች አላህ ፈጣሪ ነውን? መራራ እውነት @abdo_jaro @ABRAHAM_M7_MEDIA PISTIS PODCAST

https://www.youtube.com/watch?v=8Vv35-T5l4A
Translation: en

[00:00] ሙስሊም ማለት የእስልምናን ሃይማኖት የሚከተል ሰው ማለት ነው
  A Muslim is a person who follows the religion of Islam.

[00:03] ወይ? ላኢላሃኢለ አላህ መሀመዳ ረሱልህ ብላ ነው ጀመረችው እንጂ
  Is it? She started with 'There is no god but Allah, Muhammad is the messenger of Allah.'

[00:09] ላኢላህ ኢለሁ አዳም ረሱላችም
  There is no god but Adam, his messenger.

[00:14] እኔ የአለም ብርሃን ነኝ ብሎ ሲል
  When he says, 'I am the light of the world.'

[00:20] ነብያት እንደነበሩ ሊመሰክረን የሚገባ ቁርአን ሳይሆን የነብያቶቹ
  The Quran, which should bear witness to the prophets, is not the prophets'.

[00:26] መጽሐፍት የቁርአኑ
  Books of the Quran.

[00:29] ኢሳ
  Jesus.

[00:30] በመጨረሻው ዘመን የሚመጣ ሲመጣ ደግሞ መስቀልን የሚሰብር እና
  He comes in the last days, and when he comes, he breaks the cross and

[00:37] እሪያን የሚገድል
  kills the Antichrist.

[00:39] በመጀመሪያ ቃል ነበረ ቃልም በእርሱ ዘንድ ነበረ ይህም ቃል ራሱ
  In the beginning was the Word, and the Word was with God, and this Word was God himself.

[00:42] ደግሞ እግዚአብሔር ነበር ይላል
  It also says God.

[00:44] እኔ እሱን ልጅ ለመግደል ሳንጃ ገዝቻለው ወንድሜን ለመግደል
  I have bought a dagger to kill him, the son, to kill my brother.

[00:49] በአለም ላይ በቢሊየኖች የሚቆጠሩ ሙስሊሞች አሉ ምን ተስፋ
  There are billions of Muslims in the world. What hope

[00:53] ቢኖራቸው ነው እስልምናን የሚከተሉት
  do they have that they follow Islam?

[00:55] ቁራ 4 ቁጥር 171 ላይ አማልክት ሶስት ሶስት ናቸው አትባሉ
  Quran 4, verse 171 says, 'Do not say, Three.'

[01:00] አለ።
  It is.

[01:02] ምኑን ተጠራጥሮ ይሁን ለምን ቁርአን ስለ ሶስትነት አመጣሁ
  Why should he doubt? Why did I bring the Quran about the Trinity?

[01:09] አላህ ያላሁ ረብ ራህመታ
  Allah, I am the Lord of Mercy.

[01:13] አልመሲህ ኢሳ አርገን ከራ ጀነት
  The Messiah, Jesus, made him a believer in paradise.

[01:16] የቁራኑ አላ አምላክ መሆን ይችላል የፈጣሪነትን ኳሊቲ ያሟላል
  The Quran's Allah can be God; he fulfills the quality of being a creator.

[01:28] ሰላም ወገኖች በያላችሁበት የጌታ ጸጋ እና ሰላም ይብዛላችሁ ዛሬ
  Peace, my people. May the Lord's grace and peace be abundant wherever you are today.

[01:31] እጅግ በጣም ከምትወዱት የቀድሞ ሼህ የነበረ የዛሬው ደግሞ
  He is someone you greatly loved as a former Sheikh, and today,

[01:36] የክርስቶስ ወንጌል አብሳሪ በጣም ጀግና የወንጌል ሰባኪ ነው
  He is a very brave preacher of the Gospel, a messenger of the Gospel of Christ.

[01:40] ከወንድማችን ከአብዱ ጃሮ ጋር እንገኛለን በጣም አስተማሪ ውይይት
  We are with our brother Abdu Jaro. A very instructive discussion

[01:44] ነው ምናደርገው አብራችሁን ቆዩ አብዱ ጃሮ እንኳን በደና መጣህ
  is what we will have. Stay with us. Abdu Jaro, welcome.

[01:49] እንኳን ደህና ጠበቃችን
  Welcome, our advocate.

[01:50] እግዚአብሄር ይመስገን ለመጀመሪያ እክል ከአንተ ህይወት ብንጀምር
  Praise God. If we start first with your life,

[01:54] ጥሩ ነው ከእስልምና ነው የመጣኸው ወደ ክርስትና እስከዛሬ ድረስ
  it is good. You came from Islam to Christianity. Until today,

[01:57] ደግሞ በክርስትና ውስጥ ጸንተ ቀርተሃል እና በክርስትና ውስጥ
  you have remained steadfast in Christianity, and in Christianity.

[02:01] ጸንተ እንድትቀር ያደረገ ወደ ኋላ እንዳትመለስ ያደረገ
  What made you persevere and not turn back?

[02:05] ምንድነው?
  What is it?

[02:06] እሺ በጣም አመሰግናለሁኝ
  Okay, thank you very much.

[02:08] በክርስትና ህይወት ውስጥ እንዲቆይ ያደረገኝ እራሱ ክርስቶስ ነው
  It is Christ himself who has kept me in the Christian life.

[02:15] የያዘኝ ክርስቶስ የጠረኝ እሱ ራሱ የሱል መሲህ ብለን የምንጠራው
  Christ who held me, who called me, he himself, whom we call the Messiah of God,

[02:21] በኛ አውድ
  in our context

[02:23] እሱ ነው የያዘኝ ምክንያቱም
  He is the one who held me, because

[02:26] አያያዙ በግድ ሳይሆን በፍቅር የያዘኝ
  his holding me was not by force, but by love.

[02:31] የነበርኩበት ህይወት በዛን ጊዜ በእስልምና ውስጥ የነበርኩበትን
  The life I was living, the life I was living in Islam at that time,

[02:35] ህይወት ያላስፋ ስኖር የነበርኩ የእስልምናንና ሀይማኖት
  I was living a life that did not expand, the laws of Islam and religion,

[02:42] ህግ ጋቶቹ ተግባራዊ ለማድረግ
  to implement the laws,

[02:46] በጣም ሞክር ነበረ
  I tried very hard.

[02:49] ሆኖም ግን ተስፋ አልነበረኝም እና
  However, I had no hope, and

[02:52] አደርጋለው አድርጌትን ሁሉ ስራ የተባልኩትን ሁሉ ለመስራት ስራ
  I will do it, to do all that I was told to do, to work,

[02:57] ለማድረግ በጣም እጥራለሁ እሞክራለሁ።
  I strive very hard to do it, I try.

[03:01] ሆኖም ግን ተስፋ አልነበረኝም።
  However, I had no hope.

[03:03] እህ
  Sister

[03:04] ተስፋ ስላልነበረኝ
  Because I had no hope

[03:06] ደጋጣሚ እየሱስ ክርስቶስ ወደ ቤታችን በገባ ጊዜ ፍቅርን አገኙ።
  When the helper Jesus Christ entered our house, they found love.

[03:12] ያው እዛ በነበርኩ ጊዜም ሁለት ጥያቄዎች ነበሩ።
  When I was there, there were two questions.

[03:17] እህ
  Sister

[03:18] በጣም እፈራለሁ የእውነቱ በጣም እፈራ ነበር።
  I am very afraid, truly I was very afraid.

[03:22] ሚሰሙኝ ወገኖቼ አሁን እዛ የነበርኩበት ቦታ ያሉት ባሁኑ ጊዜ ያውቃሉ አሁን ይሄ ምላቸውን ነገር
  My people who hear me, those who are now in the place where I was, know now this thing I will tell them.

[03:31] ሁለት ፍርሃት ነበረኝ አንደኛ
  I had two fears, first

[03:35] የውመል ቂያማ ማን ይመጣልና ማን ይወስደኛል የሚል ጥያቄ አለ
  There is a question of who will come for the Day of Judgment and who will take me.

[03:42] ማነው የሚመጣ
  Who is coming?

[03:44] መቶ ከስጋቴ የሚገለግልኝ
  Who will deliver me from my fear?

[03:48] ከፍርሃት የሚገለግኝ
  Who will deliver me from fear?

[03:51] ማነው የሚል በጣም ስጋት ስለነበረኝ
  Because I had a lot of anxiety about who it was,

[03:56] ክርስትኖች ክርስቶስ እየሱስ ይመጣል ይላሉ
  Christians say Christ Jesus will come.

[04:00] ምን ጠብቆ ህያው የሆነው እየሱስ ነው የምሉ
  What are they waiting for? They say it is the living Jesus.

[04:04] እኔ ግን የሚጠብቀው ነገር አልነበረኝም
  But I had nothing to expect.

[04:07] የእስልምና ምታዘኝ ነገሮች ሁሉ ለመፈጸም ሞክራለው ግን ስጋት አለኝ
  I tried to fulfill all the commandments of Islam, but I have fear.

[04:12] ማን ይወስደኛል
  Who will take me?

[04:21] ማነው ሚወስደኝ
  Who is it that will take me?

[04:23] እነሱ እውነት ነው ውሸት ነው አላቅም
  I don't know if they are true or false.

[04:28] ግን ለኔ እውነትም ቢሆን ውሸትም ይሆን ምንም የሚጠብቀው ነገር የለም
  But for me, whether it is true or false, there is nothing to expect.

[04:34] የውመልቂያማ
  The Day of Resurrection.

[04:36] ኢሳ ይመጣል ይባላል በእስልምናም አዎ በአፍ እንለዋለን
  It is said that Jesus will come, and in Islam, yes, we say it with our mouths.

[04:41] ምንጠብቀው ኢሳ ነው
  The one we are waiting for is Jesus.

[04:48] ወተራል
  He came down.

[04:50] ሱራ 43 ቁጥር ስልሳ አንድ
  Surah 43, verse sixty-one.

[04:52] እርሱ ኢሳ ለሰአቲቱ ማለትም ዘንድ ታይም የመጨረሻው ቀን ምልክት ነው
  He, Jesus, is a sign for the Hour, that is, the Day of Judgment.

[04:59] ምልክታችን ኢሳ ነው የምንለው ግን ተስፋ የለንም ተስፋ የለንም
  We say Jesus is our sign, but we have no hope, no hope.

[05:04] ሆኖም ሁለተኛ ስጋቴና ፍርሃቴ የት እገባለሁ ጀነት ወይስ
  However, my second concern and fear is, where will I enter, paradise or...

[05:09] ጀሃነም ተረዳኝ ጀነት ነው የሚገባ ወይስ ጀሃነም ነው የሚገባው ወይም ገነት ነው ወይስ ሐነም ነው እጣ ፋንታዬ የት ነው የሚል ፍርሃ እርሃት አለ።
  Hell, understand me, am I going to heaven or hell, or paradise or hell, where is my destiny? There is fear and hunger.

[05:24] የተለያዩ ኮምፕሮማይዝ የሚያደርጉ ትምህርቶች ስላሉ
  Because there are various compromising teachings.

[05:28] በስራዬ ነው ጀነት የሚገባ ወይስ ደግሞ አላህ አስቀድሞ በእናቴ ሆድ ውስጥ የፈጠረብኝን ጀነትም ለማግባት ጀሃነም ለማግባት አስቀድሞ በ120ኛው ቀኑ ተወስኖ ብሎ ሃዲሱ በሚነግርን በዛው ነው ጀነት ወይም ጀሃነም የሚገባው የሚለው ጥያቄ አለኝ
  Do I enter heaven by my deeds, or is it determined by Allah beforehand in my mother's womb, to enter heaven or hell, determined on the 120th day, as the Hadith tells us, is it by that that I enter heaven or hell? I have that question.

[05:46] እነዚህ ሁለቱ ጥያቄ ህይወቴን ምስቅልቅል ውስጥ አስገብቶኝ ነበር።
  These two questions turned my life upside down.

[05:56] የት እገባለው የሚል ማን ይወስደኛል የሚል
  Where will I go? Who will take me?

[06:00] እንደ አጋጣሚ እየሱስ ክርስቶስ ወደ ቤታችን በገባ ጊዜ በ2000 አመተ ምህረት እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር ከዚህ በፊት በዚሁ ተነጋግረህ እንዴት ወደ ጌታ እንደመጣው እንዴት ኢየሱስ ወደ
  As it happened, when Jesus Christ came into our house in the year 2000 Ethiopian calendar, having talked about this before, how you came to the Lord, how Jesus to

[06:11] ቤታችን እንደገባ እንዴት ከጨለማ ወደ አስደናቂ ወደዚህ ብርሃን ወደ ሃዲን የሚባል እንዴት እንደጠራኝ መስክሬያለው።
  I have testified how, when I entered our house, from darkness to this amazing light, He called me to Hadin.

[06:23] እዚህ ተተኪዬ እንዲቆም ያደረገኝ አንደኛ አጠራሩ ራሱ ነው።
  The first reason He made my successor stand here is His calling itself.

[06:29] እንዴት መስጊድ ውስጥ እንደተገናኘኝ በታላቅ ዲቫይን ኮኔሽን ነው የተገናኘነው።
  How I met him in the mosque, we met with a great divine connection.

[06:39] ከኢየሱስ ጋር
  With Jesus.

[06:40] አሜን
  Amen.

[06:43] በታላቅ በመለኮታዊ ግንኙነት ስለተገናኘን
  Because we met in a great divine connection,

[06:47] አለቀኝም ለትልቁ እራሴ ስለጠራኝ ማለት ነው።
  It means He called me to Himself for the great one, so I am not finished.

[06:52] ሁለተኛ ደግሞ ጠርቶኝ ዝም አላለኝም ያጽናናኛል።
  Secondly, He called me and did not leave me alone, He comforts me.

[06:56] ሁለቱም ፍርሃት ሁሉ መልሶልኛል።
  Both have returned all my fear.

[07:00] ማን ይመጣል እሱ ራሱ እየሱስ
  Who will come? He Himself, Jesus.

[07:04] ስለዚህ ተስፋ አለኝ
  Therefore, I have hope.

[07:06] ታዲያ እንዴት ወደኋላ እመለሳለሁ
  So how can I turn back?

[07:09] የት እገባለው ከሱ ጋር ለዘላለም ይኖራሉ ወለተር
  Where will I go? They will live with Him forever, or what?

[07:14] በኩም ይላል መጽሐፍ ቅዱሳችን ዮሐንስ 14 ቁጥር አንድ
  Our Bible says, John chapter 14, verse one.

[07:20] ፈሚኑ ላይ ወፈሚኑ አንቱም ቱእሚኑ ቢላሂ ወትሚኑ
  Believe in God and believe in me.

[07:27] ወፊይቲ አቢሂ መናዚ ከሲራ
  In my father's house are many rooms.

[07:34] ልባችሁ አይታወቅ ብሎ ሲያጽናናኝ እንዴት አልተከልም በቤቱ ውስጥ
  When he comforted me saying, 'Do not let your hearts be troubled,' how could I not be established in His house?

[07:40] በእግዚአብሔር እመኑ በእኔም ደግሞ እመኑ
  Believe in God, and believe in me too.

[07:45] በአባቴ ቤት ብዙ መኖሪያ አለ ስፍራን ላዘጋጀላችሁ ዘንድ
  In my Father's house are many rooms; I am going to prepare a place for you.

[07:51] እሄዳለው
  I am going.

[07:53] ከእኔ ጋርም ለዘላለም እንድትኖሩ ዳግም መጥቼ ይወስዳለው ብሎ
  And if I go and prepare a place for you, I will come again and take you to myself, that where I am you may be also.

[07:58] ስለ ነገረኝ እንዴት አልተከልም በቤቱ
  When he told me this, how could I not be established in His house?

[08:02] ይሄ ፍቅሩ ነው ሚጠብቀው እሱን ነው በቤቱ ቆይቼ እንዲጠብቆ
  This is His love that protects me. It is Him that I wait for in His house.

[08:08] ያደረገኝ
  He made me.

[08:11] የክርስቲያን ተስፋ የሚባል የሲኦል መሲህ ይመጣል መልክ ቂያማ
  The hope of Christians, the Messiah of hell, will come, the image of the Day of Judgment.

[08:17] በመላክቶቹ ታጅቦ ይመጣል የውመልቂያማ በመጨረሻ ዘመን ይሄ ነው
  He comes accompanied by angels, the end time is this.

[08:23] በቤቱ ውስጥ የሚመጣውን እየሱስ እየጠበኩ
  I was waiting for Jesus to come into the house.

[08:28] ስለነበረ ነው ሁለተኛ አምርኩበት
  It was because of this that I believed a second time.

[08:33] ጨለማና ያገኘሁት ብርሃን
  Darkness and the light I found.

[08:37] ምኑን መምረጥ አለብኝ
  Which one should I choose?

[08:39] እየሱስ ክርስቶስ ዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ስምንት ላይ ቁጥር 12
  Jesus Christ, John's Gospel, chapter 8, verse 12.

[08:43] እንደሚታወቀው
  As is known,

[08:45] እኔ የአለም ብርሃን ነኝ ብሎ ሲልቢኡኒያም
  He said, 'I am the light of the world'.

[08:54] የሚከተሉኝ
  Those who follow me

[08:56] የህይወት ብርሃን ይሆለታል እንጂ ከቶ በጨለማ አይመላለስም ካለ
  will have the light of life and will never walk in darkness.

[09:01] እኔ ብርሃን አግኝቼ እንዴት ተመልሼ ጨለማን እመኛለሁ ተተኪያለው
  Having found the light, how can I return and desire darkness?

[09:07] ቀጥሎም ዮሐንስ 1246 ላይ በኢኔ የሚያምኑ ሁሉ
  Next, in John 12:46, 'All who believe in me',

[09:14] በጨለማ እንዳይመላለሱ እኔ ብርሃን ሆኜ ወደዚህ አለመጥቻለው ብሎ
  so that they may not walk in darkness, I have come into the world as light.

[09:22] ስል ወደዚህ ብርሃን ራዳር ውስጥ ገብቼ እንደ ጨለማን እማኛለሁ
  When I enter this light radar, I will witness darkness.

[09:26] እየሱስ ብርሃን ስለሆነ ለዚሁ ነው ተተኪዬ የቀራሁት
  Because Jesus is light, that's why my successor has been chosen.

[09:30] በእስልምና ውስጥ ያሉ ሰዎች አንተም ወደ ክርስትና ከመምጣት
  People in Islam, before you came to Christianity,

[09:34] በፊት ሁሉም ሰው እስልምና ትክክል እና ብቸኛ እምነት እንደሆነ
  Before, everyone believed Islam to be the correct and only faith.

[09:39] ያምናል በተለይም በእስልምና ውስጥ ያሉ ሰዎች እንዳንተ ደግሞ
  They believe, especially people in Islam, like you,

[09:43] መስጂድ ውስጥ የሚያስተምር ቁርዓን የቀራ ያስተማረ ሰው እስልምና
  A person who teaches in the mosque, who has recited and taught the Quran, Islam

[09:48] ትክክል እንደሆነ ለመእመኑም ጭምር ነው የሚያስተምረው።
  Teaches that it is correct, even to the believer.

[09:52] ሶ በአለም ላይ በቢሊየኖች የሚቆጠሩ ሙስሊሞች አሉ።
  So, there are billions of Muslims in the world.

[09:56] ምን ተስፋ ቢኖራቸው ነው እስልምናን የሚከተሉት?
  What hope do they have that they follow Islam?

[10:00] ለምንድነው ወደዚህ ብርሃንስ ያልመጡት?
  Why haven't they come to this light?

[10:04] ያልተመሰከረላችሁ ሊኖሩ ይችላሉ ግን በአለም ላይ ብዙ እድቤቶች ተደርገዋል።
  There may be those who have not testified, but many developments have occurred in the world.

[10:07] ክርክሮች ጭምር ማለት ነው።
  Including debates.

[10:11] እስላም ከክርስቲያን ጋር በጣም ብዙ ምሁራን ክርክር ያደርጋሉ
  Many scholars debate Islam with Christians.

[10:14] ብዙ ትምህርቶችንም ይናገራሉ።
  They also speak many teachings.

[10:17] ብዙ ትምህርቶች ደግሞ በተለያዩ ሚዲያዎች ላይም አሉ።
  Many teachings are also on various media.

[10:20] አንተንም ጨምሮ ብዙዎች በእስልምና ዙሪያ የሚሰሩ ሰዎች አሉ።
  Including you, many people work around Islam.

[10:24] በእስልምና ውስጥ ያሉ ሰዎች ለምንድነው ወደ
  Why are people in Islam going to

[10:22] ክርስትና ወደ ትክክለኛው እምነት ያልመጡት?
  Why have they not come to the true faith of Christianity?

[10:26] እንዲሁም ደግሞ ምን ተስፋ አድርገው ነው እስልምናን የሚከተሉት?
  Also, what hope do they have to follow Islam?

[10:29] ለምንድን ነው ያልመጡት? ብሎ ስል ይሄንን ዓለም የሚገዛ ሁለት መንግስት ነው።
  Why have they not come? When I say this, there are two governments that rule this world.

[10:34] አንደኛ የሸይጣን መንግስት ነው።
  First is the kingdom of Satan.

[10:38] ሁለተኛ የእግዚአብሔር መንግስት ነው።
  Second is the kingdom of God.

[10:41] የእግዚአብሔር መንግስት በክርስቶስ ኢየሱስ ነው።
  The kingdom of God is in Jesus Christ.

[10:41] የሸይጣን መንግስትም እየሰራ ነው በምድሪቱ ላይ።
  The kingdom of Satan is also working on earth.

[10:46] ለምን አልመጡም? በራሳቸው መንግስት ውስጥ ስላሉ ወዳጆቻችን ብዙዎች እንዲህ ይላሉ እስልምና የነብያት ሃይማኖት ነው ይሉናል።
  Why have they not come? Because they are in their own kingdom, many of our friends say that Islam is the religion of the prophets.

[10:59] የሙሴ ሃይማኖት ነው የእስልምና የኢየሱስ ሃይማኖት ነው ይሉናል።
  They say it is the religion of Moses, the religion of Islam, the religion of Jesus.

[11:08] ወይም ደግሞ በራሳቸው ኮንተ የኢሳ ሃይማኖት ነው። እስልምና ይላል።
  Or they say it is the religion of Isa in their own context. It says Islam.

[11:12] የእውነቱ ወንድሞቼ እና እህቶቼ ይሄንን ሚዲያ የሚከታተሉ
  In truth, my brothers and sisters who follow this media,

[11:20] ሙሳ እስልምናን ሰብከዋል ወይ?
  Did Moses preach Islam?

[11:23] ኢየሱስ እስልምናን ሰብከዋል ወይ?
  Did Jesus preach Islam?

[11:28] ልክ ነቢዩ መሀመድ በሱራ 19 ይላል እንደተባለ.
  Just as the Prophet Muhammad said in Surah 19.

[11:33] በአላህ ዘንድ እውነተኛ ሀይማኖት እስልምና ነው ብሎ የሰበከመድ ነው.
  He preached that Islam is the true religion in the sight of Allah.

[11:40] ኢስላም የሚባል ስም ራሱ የታወቀ በነቢዩ መሀመድ በሳቸው ነብዩ ኢስላም ነው እኔን ነብይ አይደሉም እሳቸው የነሱ ነብይ ነው ወንድሞቻችን የሙስሊሞቹ ነብይ በሳቸው ዘመን ነው ኢስላም የሚባል ራሱ የተጠቀሰ.
  The name Islam itself was known through the Prophet Muhammad, he is the Prophet of Islam, not a prophet to me, he is their prophet, the prophet of our Muslim brothers, in his time Islam itself was mentioned.

[12:08] ነገር ግን ኢብራሂም እስልምናን ሰብኳል ወይ አብራሃም ያዕቆብ ሰብኳል አልሰበከም.
  But did Abraham preach Islam? Did Jacob preach? He did not preach.

[12:15] ዮሴፍ ሰብኳል አልበከም.
  Did Joseph preach? He did not preach.

[12:16] በአላህ ዘንድ እስልምናን የእስልምና ሃይማኖት ተቀባይነት አለው ብሎ ስለ ሃይማኖቱ ሰብኳል በጭራሽ አልሰበከም.
  Did he preach about his religion, that Islam is accepted by Allah as the religion of Islam? He never preached.

[12:25] በቁራን ውስጥ አብርሃም ወይም ኢብራሂም ሙስሊም ነበረ ይላል.
  In the Quran, Abraham or Ibrahim is said to have been a Muslim.

[12:29] ሙስሊም ማለት እኔ የኔ ጥያቄ ይሄን ሚዲያ የሚከታተሉ ወዳጆቻችን.
  Muslim means, I, my question is, our friends who follow this media.

[12:34] በጣም የሚወደው ሙስሊም ወገኖቼ ሙስሊም ማለት የእስልምናን.
  My beloved Muslim brethren, Muslim means Islam's.

[12:38] ሃይማኖት የሚከተል ሰው ማለት ነው ወይ?
  Does it mean a person who follows the religion?

[12:41] ሱ ማይ ቢክ ኮስን.
  Su mai bik kosun.

[12:43] እ.
  Uh.

[12:44] ቁርአን ይላል ወይ ሙስሊም ማለት የ እስልምናን ሃይማኖት.
  Does the Quran say that Muslim means the religion of Islam?

[12:49] የሚከተል ሰው ማለት ነው ወይ? የኔ ጥያቄ አዎ ካለ ይሄን ሚዲያ.
  Does it mean a person who follows? My question is, if yes, this media.

[12:55] የሚሰማ ሰው ጎረቤት እና ጎደኞቹን ይሄው እዚህ ጋር እሱ ስቷል.
  The person who hears, their neighbor and friends, here, he is mistaken.

[13:01] እና ይሄው ያው ማስረጃ አለ ብለው ይንገሩት.
  And here, they say there is evidence, tell them.

[13:04] እኔ ግን አላየሁትም። ሙስሊም ማለት ለአንዱ ፈጣሪ የሚገዛ ሰሚት.
  But I haven't seen it. Muslim means one who submits to the one Creator.

[13:09] የሚሆን ሰው ነው።
  A person who becomes.

[13:11] አዎ ሙሴ ለጌታ ታዛዥ ነበረ።
  Yes, Moses was obedient to the Lord.

[13:17] አብርሃም ለእግዚአብሔር ለአምላኩ ታዛዥ ነበረ ግን ሃይማኖቱ ኢስላም አይደለም።
  Abraham was obedient to God, his Lord, but his religion is not Islam.

[13:22] ሃሳቤን ካገኘህ።
  If you get my point.

[13:22] እስልምናን እና ሙስሊም የሚል እንትን ለማገናኛት የሚሞክሩ.
  Those who try to connect Islam and Muslim.

[13:27] ወገኖቻችን እኔም እንደዛው ሰዎቹ በዚህ ላይ የሚያስተምሩ
  Our people, I am the same, the people who teach on this.

[13:31] ወገኖቻችን ሙስሊም ሙስሊም ሙስሊም ይላል ሙስሊም የእስልምናን ሃይማኖት የሚከተል ሰው ነው ብሎ ካለ ከቁርአን ማስረጃ ይስጠን።
  Our people, Muslim, Muslim, Muslim, he says Muslim. If he says he is a follower of the religion of Islam, let him give us proof from the Quran.

[13:35] ቁርአን ላይ ለምሳሌ አብርሃም ሙስሊም ነበር ይላል ግን ሃይማኖቱ ኢስላም አይደለም።
  For example, on the Quran, it says Abraham was a Muslim, but his religion is not Islam.

[13:45] አብርሃም ሙስሊም ነበር ይላል ግን ሃይማኖቱ ግን ኢስላም አልነበረም።
  It says Abraham was a Muslim, but his religion was not Islam.

[13:52] እስልምና የተመሰረተው በጣም ታላቅ ይቅርታ እውነት እውነት ስለሆነች በአምስት መሰረታዊ ነገሮች ላይ የተመሰረተችው።
  Islam was founded, very great, forgive me, because it is the truth, the truth, it was founded on five basic things.

[14:00] አንደኛ ኢስላም የሚባል ሃይማኖት ፋውንድድ የሆኑ ወይም ደግሞ እ የተጀመረ ወይንም ደግሞ የተመሰረተው አንደኛ ላ ኢላህ ኢለ አላህ መሀመዳ ረሱሉላህ ብላ ነው ጀመረችው እንጂ ላ ኢላሃ ኢለ አላህ አዳም ረሱልህ ብላ አልጀመረች።
  First, the religion called Islam, which was founded or started or established, first, it started with 'La ilaha illallah Muhammadur Rasulullah', not with 'La ilaha illallah Adam Rasulullah'.

[14:22] ከአላህ ውጪ ሌላ አማልክት የለም መሃመድ የአላህ መልዕክተኛ ነው ብላ ጀመረች እንጂ ከአላህ ውጪ ሌላ አማልክት የለም አዳም
  There is no god but Allah, Muhammad is the messenger of Allah, it started with this, not with 'There is no god but Allah, Adam'.

[14:29] የአላህ መልዕክተኛ ብላ አልታመሰረተችም።
  She was not sent as the Messenger of Allah.

[14:33] አዳም እስልምናን አያውቅም።
  Adam does not know Islam.

[14:33] እንግዲህ ታላቅ ይቅርታ።
  So, great forgiveness.

[14:37] ምንም ማድረግ አንችልም።
  We can do nothing.

[14:41] አዳም አንድም ቀን ስለ እስልምና ሰብቆም አያውቅም።
  Adam has never preached about Islam even for a single day.

[14:43] አብርሃም በእስልምና አጠራር 124 ሺ ነብያትና አምቢያዎቹ አሉ ይባላል።
  In Islamic terminology, Abraham is said to have 124,000 prophets and their companions.

[14:52] ከነቢዩ ከነብዩ ላይ ኢስላም መሀመድ ውጪ ሌሎች ነብያት ስለ እስልምና አንድም አልሰበከም
  Apart from the Prophet Muhammad, other prophets did not preach anything about Islam.

[15:02] ያንተን ጥያቄ ጋር አልደረስኩም
  I have not reached your question.

[15:05] አልሰበኩም
  I did not preach.

[15:07] ነገር ግን በንግግር ደረጃ ኢስልምና የነብያት ሃይማኖት ነው ብሎ ስለሚሉ ብዙዎች ይሞቱኝ ብለው ወደ እውነቱ ወደ ጠዋቱ ሃይማኖት ነው ይሉናል
  However, because many say that Islam is the religion of the prophets in terms of speech, they say to me, 'Die for me, it is the true, early religion.'

[15:17] የጠዋቱ የመጀመሪያ ብላችሁ የምትሉት እስልምና እኮ ላኢላህ መሀመዳ ረሱሊላህ ነው እንጂ ላኢላህ አዳም ረሱሊላ አይደለም
  The first thing you call the morning religion is indeed 'La ilaha illallah Muhammadun rasulullah', not 'La ilaha Adam rasulullah'.

[15:26] አዳም ረሱለሊላ አልቻልም ማርያም
  Adam is not the Messenger of Allah, Maryam.

[15:30] መሀመድ ረሱል ተወው እሳቸው ከነብዩ ከክርስቶስ ኢየሱስ በኋላ
  Muhammad, the Messenger of God, he was born 67 years after Christ Jesus.

[15:35] በ67 አመት ምህረት ተወለዱ ሲወለዱም ደግሞ ሃይማኖታቸው እስላም
  He was born in the year 67, and his religion was Islam.

[15:40] ነበር ወይ? አዎ አባታቸው እናታቸው አብደላህ ኢብኑ ሙጠልብ እና
  Was it? Yes, his father and mother, Abdullah ibn Mutallib and

[15:45] አሚና እስላም ነበሩ ወይ ወላጆቹ ነው አልነበሩም።
  Aminah, were they Muslim? The parents were not.

[15:49] ታዲያ እሳቸው ከማን ተማሩ?
  So, from whom did he learn?

[15:52] እሳቸው የ እስልምና ሃይማኖት ተከታይ ነው ለማለት ከየት ከየት ነው የምናገኘው?
  Where do we find that he is a follower of the religion of Islam?

[15:56] ከቁርዓን
  From the Quran.

[15:58] ኢሻ
  Isha.

[15:59] የት አለ? ደሊል አናገኝም ደሊል ማስረጃ አናገኝም።
  Where is it? We don't find proof. We don't find evidence.

[16:03] ስለዚህ ለምንድነው ያልመጡት?
  So why didn't they come?

[16:06] በአብዛኞቻቸው
  Most of them.

[16:08] ያለን ማስረጃ ሳያውቁ እኔ በቃ የአባቴ እና የእናቴ ሀይማኖት
  Without knowing the evidence we have, I just follow the religion of my father and mother.

[16:12] ምናምን ቅድም የሁለቱ መንግስት ቅድም የጠቀስኳት።
  And so on, the government of the two, which I mentioned earlier.

[16:16] ያ ነገር ነው የያዛቸው።
  That is what held them.

[16:16] ምን አግኝተው ነው?
  What did they find?

[16:20] ያገኙት ነገር የለም እኔም ምንም አላገኘሁትም።
  They found nothing, and I found nothing.

[16:20] እኔ ራስ አንዳንድ ሰዎች እንዲህ ነው የሚሉኝ።
  Some people tell me this.

[16:24] በብር ተገዝተ ነው።
  They were bought with money.

[16:26] የፈረንጅ ብር ገዝቶ ነው።
  Foreign currency bought them.

[16:27] ከብር በላይ ነው የተገዛውት እኔ።
  I was bought for more than money.

[16:32] ወርቅ አልገዛኝም ከወርቅ በላይ ነው እኔ የገዛኝ።
  Gold did not buy me; it is more than gold that bought me.

[16:38] እኔ የክርስቶስ እየሱስ ደም ነው የገዛኝ።
  It is the blood of Christ Jesus that bought me.

[16:42] ክብሩንማ እዛ ነው የታውኩት።
  I was confused about its glory there.

[16:45] እሶ እርሶ እባላለሁ።
  I am called 'you'.

[16:47] ጋንፎ ተጋፍቶ
  With a lot of food prepared,

[16:49] ጥሩ ጥሩ ምግብ ተዘጋጅቶ ነው የሚጠራ ዱሮ።
  good food was prepared and it was called in the past.

[16:55] ወደ ኢየሱስ ከመጣ በኋላ እነዛ ክብር ሁሉ ቀርቶ አንተ ውሻ ማለት እም ጀመር
  After coming to Jesus, all that honor was gone, and they started calling me 'you dog'.

[17:03] ድሮ ሲያከብሩኝ ሁሉ ክብራቸውን ሁሉ ወሰዱብኝ
  In the past, when they all honored me, they took all their honor from me.

[17:08] ለካ ክርስትና እንደዚሁ ነው ነገር ግን ያ የነበረኝ ተስፋ እና
  So this is what Christianity is like, but the hope I had and

[17:14] አሁን ያገኘሁት ተስፋ ሰማይ እና ምድር እንደምራራቁ እንደዛው
  the hope I have now are as far apart as heaven and earth.

[17:18] ነው እና ወዳጆቻችን ደግሞ እዛው ጀነት ትገባለህ ወይ ብለህ
  And so, our friends, if you ask them 'Will you enter paradise there?'

[17:22] ብትጠይቅ መንግስት ሰማት ታገኛለህ ወይ ብለህ ስትጠይቁ
  If you ask, 'Will you find the kingdom of heaven?'

[17:26] ወላሂም ይላሉ ወላሂ አህላም ማለት ፈጣሪ ነው የሚያውቀው ማለት
  They say 'Wallahi', 'Wallahi', meaning only God knows.

[17:32] ነው መንግስተ ሰማዕት አታገኝም መንግስተ ሰማዕት የሚገባ ማን
  You will not find the kingdom of heaven; who enters the kingdom of heaven?

[17:36] እንደሆነ አናቅም ነዉ
  We don't know if it is.

[17:39] እኛ ጀነትን እየከልን ጀሃነምን እየፈራን በዚህ መሃል ነው
  We are preventing paradise and fearing hell, and in the meantime,

[17:43] የምንኖረው
  we live.

[17:45] የወንድሞቻችን የኢስላም ሃይማኖት ተከታዮች
  The followers of our brothers' religion, Islam,

[17:49] ትልቁ ተስፋቸው ብለህ የምታገኘው አንድም የለም እንኳን ትልቁ
  you will not find even one of their greatest hopes, let alone the greatest.

[17:55] ትንሽ ትንሹም አላገኘሁም
  I didn't even find the small ones.

[17:58] ለምን ካልክ መንግስተ ሰማያት ለመግኘት ወይም ጀነት ለመግባት
  Because if you want to attain the kingdom of heaven or enter paradise,

[18:04] የማይስማሙ ሀሳቦች አሉ አንደኛ
  there are conflicting ideas. Firstly,

[18:08] በቁርዓን ውስጥ ሰው በስራ ነው ጀነት የሚገባ ይላል ሱራ 101
  it says in the Quran that a person enters paradise by their deeds, Surah 101.

[18:13] ከቁጥር አራትና
  from verse four and

[18:16] እስከ ዘጠኝ ማንበብ ይቻላል
  up to nine can be read.

[18:19] መንቁት መዋዚኑ
  Manqut mawazinu

[18:22] ኢሸራዲያ
  Ishradiya

[18:25] መንከፈትመዋኑ
  Mankafatmawanu

[18:28] ሃይ
  Hai

[18:30] መልካም ስራ የሚሰራ ሰው የሱ መልካሙ ስራ ሚዛኑን ከደፋለት
  If a person does good deeds, and their good deeds tip the scale for them,

[18:36] በእውነቱ ጀነት እንደሚገባ ክፉ ስራ እየሰራው ደግሞ ያ ክፉ ስራ ደግሞ ሚዛን ከደፋ ሰዉየው ገሃነ ኢሳት ይገባል ስለዚህ አንደኛ ምንድነው በስራ የዛው ተቃራኒ ቅድም ጠቅሻለውና አይ በስራ ሳይሆን አላህ አስቀድሞ በአንድ መቶ ሃያ ሰው በእናቱ ሆድ ውስጥ እያለው ሰውዬው ተፈጥሮ በሆድ ውስጥ አራት ወር ከሆነ በኋላ 120 ቀን እንግዲ አራት ወር ነው አይደል የሚሆነው በአንድ መቶ ሃያ ቀን ይላል በ120 ቀን ሰውየው ወይም ሴቷ በእናቱ ሆድ ውስጥ ያለው አንተ ወይም አንቺ የገሃነም ወይኖር አንተ ወይም አንቺ የጀነት እንዲሆን ይጻፍሃል።
  In reality, even though he is doing evil deeds to enter paradise, and those evil deeds tip the scales, that person will enter hell. So, first of all, what is it? By deeds, the opposite of that. I mentioned it before. No, not by deeds, but Allah, beforehand, when the person is in his mother's womb at 120 days. The person is created. After four months in the womb, it is 120 days, which is four months, right? It says at 120 days, the person, male or female, in his mother's womb, it is written for you whether you will be of hell or of paradise.

[19:31] ሃሳቤን አገኛችሁ?
  Did you get my point?

[19:32] ስቀድሞ ነው የሚወሰነው።
  It is decided beforehand.

[19:32] ይሄ ሃዲሱ ይሄ ነው።
  This is the hadith.

[19:37] ሃዲስ አላርባይን አራተኛ ሀዲስ ማንኛውም ሰው ማንበብ ይችላል።
  The fourth Hadith of the forty Hadiths, any person can read it.

[19:43] ሃዲሱን የዘገበ አብደላህ ኢብኑ መስኡድ የሚባል ሰው ነው ረዲላህ
  The one who narrated the Hadith is a person named Abdullah Ibn Masud, may Allah be pleased with him.

[19:46] እንዲህ አሉ ይላል ይላል ላንብብ
  He said, it says, it says, let me read.

[19:48] እህ
  Uh.

[19:51] እውነት ተናጋሪ እና እውነት የተነገራቸው የአላህ መልእክተኛ
  The truthful and the one who was told the truth, the Messenger of Allah.

[19:55] እንዲህ አሉ
  He said.

[19:57] አብደላ ኢብኑ መስኡድ ነው የሚናገረው ነብዩ ተናገሩ ብሎ ያሉ
  Abdullah Ibn Masud is the one speaking, saying the Prophet said.

[20:00] ከሳቸው ኮድ ኮት ያደረገው ማለት ነው
  Meaning, he quoted directly from him.

[20:04] እያንዳንዳችሁ በእናቱ ሆዱ ውስጥ ፍጥረቱ ይሰባሰባል
  Each one of you, his creation gathers in his mother's womb.

[20:09] በአርበኛው ቀን ንፍጥ የሚመስል ፈሳሽ ይሆናል ከዛም
  On the fortieth day, it becomes a fluid resembling mucus, and then.

[20:15] በሰማንያው ቀን የረጋ ደምን ይመስላል ከዛም በአንድ መቶ ሃያው
  On the eightieth day, it resembles clotted blood, and then on the one hundred and tenth.

[20:21] ቀን የታከ ይመስላል ከዛም አልክተኛ ይላክና ሩህ ይተነፈስበታል
  On the day, it resembles a lump, and then an angel is sent and the spirit is breathed into it.

[20:29] መልዕክተኛውም በአራት ነገሮች ላይ ይታዘዛል
  And the angel is commanded with four things.

[20:33] ሲሳዩን
  His sustenance.

[20:35] ፍጻሜውን
  His end.

[20:37] ስራውን የተከፋውን ደስተኛ እንዲሆን እንዲጻፍ ይታዘዛል ከዚህ
  His deeds, whether he will be miserable or happy, are written, and from this.

[20:42] በኋላ የሚያነበው ነው

[20:44] >> እህ

[20:44] >> በደንብ ስሙልኝ ወገኖቼ

[20:47] ከሱ ውጪ ሌላ በእውነት የሚመለክ አምላክ በሌለው ጌታ ይምላሉ

[20:53] አንዳችሁ በእርሱና በጀነት የስንዝር የአክር ሪቀት እስኪቀረው

[20:57] ድረስ

[20:58] የጀነትን ሰዎቹን ስራ ይሰራና ከዛም መጨረሻው ላይ መጽሐፉ

[21:03] ይቀድሞና የኢሳትን ሰዎቹን ስራ ይሰራና ኢሳት ይገባል ይላል

[21:09] ሰውየው ምን ስሰራ መጣ

[21:11] >> እ

[21:11] >> መልካም ስራ ገነት የሚያስገባ ጀነት የሚያስገባ

[21:16] እየሰራ መቶ ማቶ መቶ መጨረሻ ላይ

[21:21] ይላል

[21:29] የኢሳትን ሰዎቹን ስራ ይሰራና መጨረሻ ላይ በሱና በጀነት መካከል

[21:34] አንድ ስንዝር ሲቀር ሰውዬው ምንድነው ሚሰራው የኢሳትን ሰዎችን

[21:37] ስራ ይሰራል እና የት ይገባል ኢሳት ለምን አስቀድሞ አንተ

[21:41] የኢሳት ሰው ነህ ተብሎ ስለተመዘገብበት

[21:47] ደግሞም አንዳችሁ በሱ እና በኢሳት የእንስንዝር ሪቀት እስኪቀረው

[21:52] ድረስ የኢሳትን ሰዎችን ስራ ይሰራና ከዛም መጨረሻ ላይ መጽሐፉ

[21:57] ይቀድሞና የጀነትን ሰዎቹን ስራ ይሰራና ጀነት ይገባል ለምን

[22:02] ሰውዬው አስቀድሞ ነው በአንድ 120ኛው ቀኑ በእናቱ ሆዱ ውስጥ

[22:08] የነሳው ነው ተብሎ ምን ስለሆነ

[22:10] >> ስለተወሰነበት

[22:12] ሰውዬው ክፉ ስራ እየሰራ ማታወነሳት

[22:16] ሊገባ ሲል

[22:19] አንድ ስንዝር ሲቀረው መጨረሻ ላይ አስቀድሞ የተጻፈበት እሱ

[22:23] ነገር ያሸንፈዋል ስራውን ነው የሚያሸንፈው አሸናፊ ማነው

[22:28] አስቀድሞ የተጻፈበት ነው የሚያሸንፈው እንጂ እሱ ሲሰራ የነበረው

[22:31] ስራ አይደለም

[22:34] ሃሳቤን አገኘ

[22:35] >> ስለዚህ መልካም ስራ ቢሰራም

[22:37] >> አይገባም የተወሰነበት ከሆነ አይገባም

[22:38] >> አይገባም አይገባም

[22:40] >> ስለዚህ ይሄ ሁሉ አለ አሁን አንድ ወንድም

[22:44] ከ እስልምናን ሃይማኖት የሚከተል አንድ ወገንህን ቢጠይቅ

[22:48] አይቀበሉም አንዳንድ ሰዎች ሀዲሱን ቡሀሪ እና ሙስሊም ዘግቦታል

[22:52] ይላል ሃዲሱን ደኢፍ አይደለም ሃዲሱ ሞቁፍ ወይም

[22:58] መውቁፍ ወይም መውዱም አይደለም ሃዲሱ ሰሂ ነው ተቀባይነት ያለ

[23:02] ነው በእስልምና ዘንድ ሃዲሱ ይሄ አሁን ያነበብኩት ስለዚህ ስራ

[23:07] ሳይሆን ሰውዬው አስቀድሞ በተሰራው ስራ ነው ምን ተስፋ አላቸው

[23:13] ናቸው ለምንድነው የማይመጡ አላውቅም።

[23:16] አሁን ተስፋ ይሰጣል ይሄንን

[23:18] >> አይሰጥም

[23:19] >> አይሰጥም።

[23:20] ይሄንን የሆነ ጊዜ ሰበኩ እዛ በነበርኩ ጊዜው ከዛ እኔ

[23:25] የሚያስተምረው ልጅ ጠየቀኝ ቆይ ባለፈው ጁምአ የሰበክን ስብከት

[23:33] ወይም ዳዕዋ ያደረክልን

[23:35] ሰው አስቀድሞ በተወሰነበት ውሳኔ የሚገባ ከሆነ እኔ ለምንድነው

[23:41] የሚሰግደውት ታዳ? ብሎኝ ጠየቀኝ

[23:45] ለምን ሶላት እሰግዳለሁ ለምን ለምን ኢባዳ አደርጋለው ወይም

[23:49] ደግሞ መልካም ስራ ለምን እሰራለሁ ብለው ጠየቀኝ መልሰ ምንድን

[23:53] ነው የለም

[23:56] እንዲህ አይነት ጥያቄ ሲመጣብንላህ

[23:59] ስለሚነባለ ከአላህ ራህመት ወይም ከአላህ ዝናት ተስፋ አትቁረጡ

[24:04] ስለምንባል በዛው ነው ስለዚህ ማናቸውም ማናቸውም ብጠይቅ

[24:12] ስለ መንግስተ ሰማዕት ያለው ወገለም

[24:16] እኛ አሁን እኔ እንደ አብዶ

[24:21] መንግስት ተሰማት በማን ነው ተብዬ ቢጠየቅ በክርስቶስ ኢየሱስ

[24:24] ነው አለቀ

[24:27] በአንተ ስራ ነው አይደለሁም

[24:31] መንግስተ ሰማአት ክርስቶስ ኢየሱስ በመስቀል ላይ በሰራልን ስራ

[24:36] አለቀ ሮሜ አስር ዘጠኝ ላይ እንዳለው

[24:40] እየሱስ ክርስቶስ ጌታ እንደሆነ በአፌ ሸዳ ገብቼ

[24:45] ወይንም ደግሞ መስክሬ

[24:48] በልቤ አሚስቶስ

[24:52] እንደሞተ እግዚአብሄር ከሙታን መካከል እንዳስነሳው

[24:58] በአፌክሬ በልቤ አምኜ ዳንጉ ሌላ ስራ ሁሉ የጨረሰልኝ ማነው እሱ

[25:03] እራሱ

[25:04] >> ክርስቶስ እየሱስ

[25:05] >> አለቀ

[25:07] እዚ ግን አንዱ ስራ ነው ምላስራ

[25:10] አይደለም አስቀድሞ በተወሰነብህ ነው ምለው አንዳንድ ሰዎች

[25:14] አንዳንድ ሃዲስ ደግሞ እንደውም መጨረሻ ልትሞት ስል ነፍሴ

[25:20] ልትወጣ ሲል መንቃለ ላኢላህ መሀመድ ረሱልህ ሙክሊስ ቀልቢለህ

[25:26] ላኢላህ መሀመድ ረሱሊላህ ብለህ ከሞት ጀነት ትገባለ ይላል።

[25:30] አይገናኙም ሃሳቦቹ ምን አግኝቶ ነው ወደ ኢየሱስ ማይመጡ የሚለው

[25:35] አንደኛ ያሉበት መንግስቱ ይከለክላቸዋል የኛ ጸሎት ያስፈልጋል

[25:41] ወንድሞቻችን

[25:43] እየሱስን እንዲያውቁ

[25:46] እግዚአብሔር

[25:47] ከሰማይ ወደ ምድር የላከልንን

[25:51] ኪኒን መድሃኒት የሆነው ክርስቶስን እንዲያውቁ የኛ ጸሎት

[25:55] ያስፈልጋል። እኔ የዳንኩት ብዙ ሰዎች ጸልዩልኝ አለ። እኔ ወደ

[26:01] ክርስቶስ የመጣሁት ብዙዎቹ ስለ እኔ ጸልየዋል እና ለ የእኛ

[26:06] እገዛ ያስፈልጋል። የክርስቲያኖች ጸሎት ያስፈልጋል። ሙስሊም

[26:10] ወንድሞቻችን በዲቤት ብቻ አይደለም ወደ ጌታ የሚመጡ አንድ ነገር

[26:14] ልጨምርልህ

[26:15] >> የስል

[26:17] >> እኔ የነበርኩበት መስጂድ የሆነ ጊዜ የሆነ ነገር ተከሰተ ሚና

[26:22] የሚባል ወጣ ብሎ እንትን የሚታዩ ትልቅ ከመስጊድ ወጣ ብሎ

[26:26] የሚታየው አለን

[26:28] >> አዎ

[26:28] >> ተሰበረብን የሆነ ነገር ተበላሽ እንዴት ነው የሚለውን እሱን

[26:32] አልናገርም ለማንኛውም የኛ ቤተሰቦቻችን ያውቃሉ እዛ በወቅቱን

[26:38] የሚያስቡ ሰዎች እና አንድ አናጢ ነበረ የኛ ቀበሌ የገብረ

[26:42] ማህበር

[26:44] አናው ወንጌላዊ ነው። ወንጌል ቤተክርስቲያን አንድ ወንጌላዊ

[26:48] ናቸው። ሌላ አና የለንም።

[26:51] እና ያን ነገር እንዲያስተካከልን

[26:54] ጣራ ነው እና

[26:57] የሚያውቁት ያውቃሉ እና በጣም ይጸልያል ወንጌል ይመሰክራል

[27:02] ሌሊት ይሄዳል የሰዎቹን በር አንኳቶ ይገባልና ክብርት አብሮቶ

[27:08] እግዚአብሄር ሊኮኝ ነው ይመጣል ሙስሊም ቤት ገፍቶ ይመሰክራል ያ

[27:12] ሰው የተበላሸብን ነገሮችን ደግሞ አስተካከል እዛ ተንበርክኮ

[27:17] ደግሞ ጸልይ እድል ተሰጠው ለሰውየው

[27:20] >> እ

[27:20] >> እግዚአብሔር ሆይ እረኛው ሲመታ መንጋው ይበተናልና

[27:27] እዚህ ቦታ የሚያሰግድ ሰውን አሳልፌ ስጠኝ ብሎ ነገሮቹን

[27:32] ሰርቶልን ደግሞ የሰማዩን ነገር ደግሞ ጨርሶ ወጣ

[27:37] እኔ በሚቀጥለው አመት ወጣሁ ጸሎቱ ተሰማ

[27:41] >> እዛ ምትመራው አሰጋጅ ነበርኩ አንተ ነህ

[27:43] >> አሰጋጅ ነበርኩ እኔ ነኝ እዛው ኢማም ነኝ

[27:46] >> አስተማሪም ነኝ የቻልኩትን አስተምራለሁ

[27:50] >> እ

[27:51] >> አስነብባለሁ ልጆቹ ልጆች ከዚህ በፊት ስለመሰከርኩ ማለት ነው

[27:55] እና

[27:57] ትልቁ ነገር ክርስቶስ ከኔ ጋራ እንዲገናኝ ያደረገው ትልቁ ነገር

[28:02] የአባቶቻችን ጸሎት ነው

[28:06] አንዳንድ ልጆች ዎች ከኛ ባክግራውንድ ጌታን የሚቀበሉ ሰዎች አሉ

[28:09] እና ቱሉ ለመቀየር ጊዜ ይወስዱባቸዋል።

[28:14] አንዳንድ ጊዜ አባቶች

[28:17] የቀደሙት

[28:19] ክርስቲያኖች ወንጌላዊያን

[28:23] እም ፓስተሮች ዋቨር እነሱ እንደጸለዩልንና

[28:29] በነሱ ጸሎት እኛ እንደወጣን አይገናዘቡም የኛ ከኛ ባንሆን

[28:34] እዛው እንደውም አልክተህ

[28:36] አክብሩት

[28:38] አንዳንድ ጊዜ ወደዚህ ስንመጣ በጣም ያወቅነው ምጡቅ እንደሆን

[28:42] በጣም እንዲጨርስነው እናስባለን አይደለም ገና ነኝ የመጣነው

[28:48] የኔአማችን

[28:49] >> የባለቤቴ

[28:51] አባት በሃይለስላሴ ዘመን በጌታ ናቸው ወንጌል መስካሪ ናቸው

[28:57] በደርግ ዘመን ወንጌላዊ ናቸው አሁንም ወንጌል ሰባኪ ናቸው

[29:03] እና

[29:04] እዛ በነበርኩ ጊዜ ማታባታ አብረን እንጸልያለን እንዲህ አሉኝ

[29:09] አንተ አብዶኝ ትልቅ ሰው ናቸው

[29:12] >> ጌታን ከተቀበልክ በኋላ ማለት ነው

[29:13] >> አዎ

[29:15] >> ቁርአን ሲደመር እየሱስ

[29:19] ሰው ያረግሃል ነገር ግን

[29:22] ቁርአንን አወክ ብለህ

[29:25] ከኮፈስክ

[29:27] ትወርቃለህ

[29:29] እየሱስን አስቀድም ሰዎቹ ሼህ ስላሉ

[29:33] እንትን እንዳትል ይሉኛል ትልቅ ትልቅ ስንቅ ነው ለኔ

[29:37] ለካ

[29:39] እየሱስ ካልተቀደመ እኔ ሼክ ነኝ ካልኩ

[29:44] ቲቢት ከውድቀት ስለምትቀድም

[29:48] ለኔ ንቅ አርጎኛል እሳቸው

[29:51] ስለዚህ እንደኔ ከዛ ቦታ የመጣችሁ የኛ ጎደኞቼ በመላው አለም

[29:56] ላይ ምትገኙ

[29:58] አገልጋዮቻችሁን አክብሩ ማለት ለማለት እፈልጋለው

[30:02] >> ምንም እንኳን ከእስልምና እና ብትወጣም እስልምናን ጠንቅቀ

[30:07] ብታቀም

[30:07] >> አዎ

[30:08] >> ለስ ስለ ስለ እስልምና በማወቅ ክርስቲያኖች ስለ እስልምና ብዙ

[30:12] ዕውቀት ባቁም እውቀት ስለሌላቸው

[30:16] >> በነሱ ላይ መኮፈስ እንዲሁም ደግሞ ለመሪዎች አለመታዘዝ ተገቢ

[30:19] አይደለም እንዲሁም ደግሞ እስልምናን ጠንቅቀህ ስላወክ ብቻ

[30:25] ሙስሊሞችን ወደ ጌታ ታመጣለህ ማለትም አይደለም ምክንያቱም

[30:29] የመንፈስ ቅዱስ ስራ ስለሆነ የእግዚአብሔር እርዳታ ስለሆነ እ

[30:33] እንደው ሌላ ጥያቄ ከማንሳታችን በፊት አንዳንድ ሰዎች አዳዲስ

[30:38] ሰዎች ሊኖሩ ስለሚችሉ ጌታ እየሱስ ክርስቶስን የተቀበልክበትን

[30:41] ኢንሲደንት ብቻ ኢንካውን ያደረክበትን እንዴት ጌታ እንደተቀበልክ

[30:46] እዛው መስጂድ ውስጥ እንዴት ጌታ እንደተገናኘ እንዴት ጌታን

[30:49] እንዳገኘ እንደው ባጭሩ በዚሁም ብታነሳ ብዬ አሰብኩኝ።

[30:53] >> እንዳልከውም

[30:55] መስክሬያለው

[30:56] >> እ

[30:57] >> ልጆቹ ሰምተዋል

[30:59] እንደ አዲስ የሚሰሙ ሰዎችም ሊኖሩ ይችላሉ በዚህም ደግሞ አንድ

[31:03] ሰው ጌታን ሊቀበል ክርስቶስን ሊያውቅ ይችላል እውነት ነው እኔ

[31:07] ጌታን ሳልቀበል በፊት እ መሃፍ ቅዱስን ኦሮሜኛ መሃፍ ቅዱስ

[31:13] በጣም አነባለሁ የሚያነበብበት ምክንያት ለሂወት ብዬ ሳይሆን

[31:20] ለክፋት ነው የሚያነበው ለጉራ ያውቃል የክርስቲያኖቹን መሃፍ

[31:25] ያውቃል ለመባል ክርስቲያኖቹን ቻሌንጅ ያረጋል ለማባል አነባለሁ

[31:31] አማርኛን አልችልም አልችልም መጭራሽ መናገርም አልችልም ማንበብም

[31:34] አልችልም እኔ ጠገብህ ቁጭ ብለህ ስለ አማርኛ ብታወራህ

[31:37] አልሰማህም ማንበብ ብቻ አይደለም ብዙዎች ለብዙዎቹ መስክሬያለው

[31:41] እስልምና በዛ ገጠር ለብዙዎች መስክሬያለው

[31:45] ብዙዎች ደካማ ክርስት ወደ እስልምና ተመልሷል

[31:49] መጽሃፍ ቅዱስን የማያነቡ

[31:52] ክርስቶስን በትክክል የማያውቁ

[31:55] ሃይማኖተኞች ነገር ግን ሃይማኖቱን የማያውቁ ብዙዎች ተመልሷል

[32:00] አንድ ቀን እ በጌታ እየሱስ ክርስቶስ በህልም ነው የተገለጠ

[32:04] በአጭሩ ሊንገሩ።

[32:05] >> እ

[32:06] >> 2000 ዓመተ ምህረት ወደ መጨረሻ አካባቢ በኢትዮጵያ አቆጣጠር

[32:09] ቅዳሜ ነው ወደ እሁድ ሊነጋ እዛው አስተምረህ አሰግጀው እዛ

[32:16] ተኛው

[32:17] >> መስጊድ ውስጥ መስጂድ ውስጥ ያውቃሉ እዛ አካባቢ ያሉ ሰዎች

[32:22] ማለት ነው እዛው ተኛ ከዛ በፊት እዛ አልተኛውም ነበር ወደ ቤቴ

[32:27] ሌላ ቀጠሮም ነበረኝ የማጥፋት ቀጠሮ

[32:31] ሐሙስ እለት እዛ ቀበሌ ያለችው ሙሉ ለወንጌል ቤተክርስቲያን ድቻ

[32:34] ነች ያለችው ያኔ

[32:37] እኛ ጎረቤት ቀበሌ ደግሞ ቃለ ህይወት ቤተክርስቲያን አለ

[32:40] >> በቅርብ ጊዜ ሌሎች ሌሎቹም ተተክለዋል በዛን ወቅት ግን በአንዱ

[32:45] ቀበሌ ቃለ ህይወት ብቻ በኛ ቀበሌ ግን ሙሉ ወንጌል ብቻ ያቺን

[32:51] ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን እሷን እንትን ለማድረግ ለማጥፋት

[32:55] ቀጠሮም ነበር

[32:57] ከተወሰኑ ወጣቱ ወገኖቼ

[33:01] ለምንድነው እንደዚህ የሚታደርገው በቃ ውስጥ ያለው ክፉ መንፈስ

[33:04] ነው እንደዚህ የሚያደርገው። ሌላ ሌላም ሰርቻለው ከዚህ በፊትም

[33:08] ስለመሰከርኩ መድገም አልፈለኩም እና

[33:11] >> እዛ ተኝቼ

[33:14] መስጂድ ውስጥ ተኝቼ መጽሐፍ ቅዱስ አነባለሁ ብያችኋለሁኝ

[33:19] ተኝቼ ሳለ ሊነጋ 11 ሰአት ሊሞላ ሲል

[33:24] ከአንድ ድንጋይ ጋር ተገናኘው በህልሜ እዛ መስጊድ ውስጥ

[33:29] >> እ

[33:30] >> በህልሜ የሆነች ሜዳ ውስጥ ከኛ መስጊድ ፊትለፊት የሆነች ቆንጆ

[33:34] ሜዳ ነገር አለች የኳስ ሜዳ ሳይሆን እዛው ግቢ ሆኖ ቆንጆ ሜዳ

[33:38] አለች እዛ ቁጭ ቢለን ይሄ ድንጋይ የኔ የኔ ጎደኛ ይመስላል

[33:44] ከዚህ በፊት እንደምነጋገር ነገር ድንጋ ነው ሊትራሊ ድንጋይ ነው

[33:50] >> ጥያቄዎቹን ይጠይቀኛል ድንጋዩ ቁርአን ታቃለህ ወይ ብሎ

[33:53] ይጠይቀኛል አዎ አልኩት የጀነት ማነው ብሎ ይጠይቁኛል።

[34:00] ድንጋዩ። ነብዩ ናቸው ብዬ እመልሳለሁ ሰለዋቱላሂ ወሰላም ረቢ

[34:04] አለይሂ ብዬ እመልስለታለሁ። ሰላም እና ሰላት በሳቸው ላይ

[34:07] ይሁንና ብዬ እመልሳለሁ።

[34:09] እሳቸው እኔ የጀነት መንገድ ነኝ ብሏል ወይ? አዎ አልኩት እስቲ

[34:13] አሳየኝ ስለኝ ፈታታሽኩ

[34:16] መጽሐፈን በረበርኩ አላገኘሁም። መጽሐፌ ስላችሁ መጽሐፍ ቅዱስ

[34:21] ሳይሆን የነበረ ያ መጽሃፉ ቁርአን አላገኘሁም።

[34:26] ኢሳ ማነው ብሎ ጠየቀኝ።

[34:28] ይሄ ሳይበላ የሚጠጣ ምናምን ብዬ ከዚህ በፊት እንግዲህ

[34:32] ስናንቋሽው እንደነበር አሁንም ቢሆን እያንቋሹ እንዳሉ ወደ

[34:36] ወንድሞቻችን

[34:37] ብዬ መለስኩለት ነው ሲፎክሩ የነበር ነው ምከራው

[34:43] እሱ የአላህ ቃል እንደሆነ አታቅምን ብሎ ይጠይቀኛል

[34:49] አይም

[34:52] ብሎ ሲል ለኔ በሚገባኝ እኔ ከያዝኩት መሃፍ ቃል መሆኑን አሳይ

[34:57] የመጀመሪያ እኔ በህልሜ ነው ሱራ ቁጥር አንድ መቶ ሰባ አንድ

[35:03] ያወኩት

[35:08] ወላሂ

[35:12] ወከመቱ

[35:14] ማሪያም

[35:18] ወላሉ

[35:22] ሱብሀውል

[35:26] ወከፋላሂ ወኪላ እያለ ይቀጥላል ቁርአኑ

[35:30] እዛ የፈለኩት

[35:33] ቃሉ ወደ ማሪያም የተጣለ ቃል ነው ኢሳ ይላል ቁርአኑ እናንተ

[35:38] መሃፉ ባለቤቶች ሆይ ይላል ቁርአኑ የመሃፍ ባለቤቶች ማናቸው

[35:44] አይሁድ እና ክርስት ነው ማለት ነው ስለዚህ ቁርአን ማንን

[35:48] ያውቃል አይሁድ አይሁዶቹም ያውቃል ክርስትያኖቹም ያውቃል።

[35:51] በዚሁ እቀጥላለሁ ግን አንዳንድ ሙስሊም ወገኖቻችን

[35:56] ሃይማኖታችሁ ምንድን ነው ይላል ክርስትያን ነኝ።

[36:01] መጽሐፍ ቅዱስን ሁኑ ብሏል ወይ ይሉናል።

[36:04] አብዶን ክርስትና ውስጥ እንዲቆይ ያደረገኝ ቁርአን ክርስትናን

[36:09] ስለሚያውቁ ነው። ግን መጽሐፍ ቅዱስ ሙስሊም እስልምናን

[36:12] አያውቅም። ለምሳሌ የት ጋር ነው ብሎ የሚጠይቁ ሰዎች ስለ

[36:17] ለምሳሌ ሱራ ሁለት ሱረቱል በቀራ የያሚቱ ምዕራፍ ምዕራፍ ሁለት

[36:22] ቁጥር 100

[36:25] 20 ሱራ ሁለት

[36:28] ቁጥር 62

[36:31] ሱራ አምስት

[36:33] ቁጥር 82 እና 83

[36:37] ክርስትን ብቻ አይደለም ቄሶቹንም ያውቃል ቁርአን

[36:42] ያቃል ግን መጽሃፍ ቅዱስ ሼኮቹን አያቅም

[36:47] እስልም እስልምናን አያውቅም

[36:49] ነብዩ ሙሃመድን ደግሞ አያውቅም

[36:53] ለየነቱ እዚህ ጋር ሃሳቤን በደንብ ልታገኙ ይገባል።

[36:56] >> የስ የስ

[36:58] >> መጽሃፍ ቅዱስ እስልምናን አያውቅም

[37:02] ነብዩ መሀመድንም አያቅም ቁርአንንም ደግሞ አያቅም

[37:07] ቁርአን ግን ቁርአን ግን ኢሳን ያውቃል

[37:12] ክርስትን ያውቃል ክርስትናንም ደግሞ ያውቃል ክርስትና ሃይማኖት

[37:15] እንደሆነ አሁን በጠቀስኩላችሁ በሱራ ሁለት ቁጥር 160

[37:20] ሱራ ሁለት 62 እና ሱራ አምስት ቁጥር 82 እስከ 83

[37:29] ክርስትናን ያውቃል

[37:32] በደንብ ያቃል

[37:37] ወደዛ ሊመለስና

[37:40] እም

[37:43] ኢሳ የአላህ ቃል እንወድ ብለን እንድንል ሱራ አራት ቁጥር አንድ

[37:49] መቶ ሰባ አንድ ወከሊመቱ አልቃሃ ኢላ መሪም ቃሉ ከእርሱ የሆነ

[37:54] መንፈስ ብቻ ወደ ማርያም የተጣለ ይቀል

[37:59] እናንተ የመሀፉ ሰዎች ሆይ በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ

[38:03] በአላህም ላይ እውነትን እንጂ አትናገሩ የመሪያም ልጅ አልመሲ

[38:06] ኢሳ የአላህ መልዕክተኛ ይላል ኢሳ አላህ መልእክተኛ ይላል

[38:11] ቁርአን ጥሩ ነው አዎ ልክ ነው።

[38:16] ሙስሊም ወንድሞቻችን አም

[38:21] እየሱስ ክርስቶስ እኮ የአላህ መልክተኛ ነው ይላል እውነት ነው።

[38:26] ዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 17 ቁጥር ሶስትን ይጠቅሱል ብቻው

[38:30] የሆንኩ አምላክ የላከውኑ እየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይቺ

[38:36] የዘላለም ህይወት ናት ይላል መጽሃፍ ቅዱሳችን እውነት ነው

[38:40] እግዚአብሄር የላከውን እየሱስ እየሱስ ክርስቶስን ብቻ ያውቁ

[38:46] ዘንድ ነው እንጂ ነብዩ መሀመድን ያውቁ ዘንድ አላለም ቁርአን

[38:51] መጽሐፍ ቅዱሳችን ያውቁ ዘንድ መልዕክተኛ ነው አዎ ምንድነው

[38:55] የተላከ ቃሉ ነው ያተላከር ምኑን ላከ ምድር ቃሉን ላከ

[39:00] >> ሎጎስ የሆነው ከእግዚአብሄር ዘንድ የነበረው ከዘለዓለም የነበረው

[39:06] በሱ ሰማይ እና ምድርን የፈጠረ በኋላ እንነጋገራለን

[39:09] እሱን ላከ

[39:10] >> እ

[39:11] >> ሌሎች ነብያቶች ከሰዎች ሰዎች ወደ ሰዎች ነው የተላኩት

[39:15] እየሱስ ግን ከሰማይ ወደ ምድር ተላክ ለይነቱ እዚህ ጋር

[39:18] ምንድነው እየሱስ የእግዚአብሔር ቃል ስጋብ የሆነው እኛን ስለ

[39:21] እኛነትን የወሰድ እሱን ነው እና ቃል እንደሆነ ከቁርአን

[39:28] አስገነዘበኝ ድንጋዩ

[39:30] >> እ

[39:32] >> ከዛ

[39:34] ብዙ ጥያቄ ነው የተጠየኩት ወደ አስራ ሰባት አስ 18 ጥያቄ ነው

[39:37] የጠየቀኝ ድንጋዩ በአጭሩ ይገራል ስላልከው ብዙ ሰዎች እንደዚህ

[39:43] ጥያቄዎች ቢዘረዘሩ ይላሉ አንዳንድ ሰዎች እውነት ነው ቢዘረዘር

[39:47] ጊዜ ቢኖረን

[39:48] >> እ

[39:48] >> እኔ የሚያስባችሁ

[39:50] ብዘረዘሩ እሱ የጠየቀኝ ጥያቄ ረጅም ሰአት ነው የጠየቀኝ ድንጋዩ

[39:56] ከዛ በኋላ ድንጋዩ እኔ እሱ ለሚጠይቅኝ ጥያቄ መልስ ሊያገኝለት

[40:01] አልቻልኩም ነበር ወዳጆቼ

[40:04] ድንጋዩ ለጠየቀኝ ጥያቄ ከዛ ድንጋዩ መጨረሻ ላይ መጨረሻ

[40:09] ዋርኒንግ ሰጠኝ

[40:12] ማስጠንቀቂያ ሁለተኛ ያን መስጂድ ትሄድና የጨለማን መንገድ

[40:16] እንዳታስተምር

[40:18] አለኝ ድንጋዩ። በየትኛው አፌ እንደምናገር አላወኩም እኔ

[40:22] የነበርኩበት አለም ሌላ ነው

[40:26] በሳንስ አሁን ካልኩሌት እናደርግ እናረጋግጥ ብትል አትችልም

[40:31] >> ሌላ አለም ሁለተኛ መስገድ ሄደ ትሄድና ጨለማን መንገድ

[40:35] እንዳታስተምር እሺ ሲለኝ "እሺ አልኩት ለድንጋዩ ቃል ገባህ፡፡

[40:39] ገባሁለት ከዛ ድንጋዩ ወደ ሰማይ ወጣ ወደ ምድር ገባ ከኔ ተለየ

[40:43] እኔ እየሱስ ምናምን አላለኝም

[40:46] >> ከኔ ተለይቶ ሄደ ሲሄድ እኔም ቢኒን አልኩት ከእንቅልፍ የለካ

[40:51] ነገሩ እልም ነው ደንግጫለሁ ላብ በላብ ሆኛለው በጣም ከባድ ነው

[40:56] ወዳጆቼ በጣም ከባድ ነው ታንቀጥቅዋለሁ ላብ በላብ ሆኜ ድንጋዩ

[41:03] ሲጠይቀኝ እኔ መልስ ሲያጣላት

[41:05] ማቸኛል የሚል የሲጋ ፍርሃትም ነበረኝ ግን ሳይመታኝ

[41:11] ከዛ በኋላ እሱ ከኔ ሲለይ 11 ሰአት ደረሰ አንድ ልጅ ወጥቶ

[41:17] አቡ ይባላልና አዛን አደረገው

[41:21] የሰላት ጥሪ

[41:22] >> እ

[41:24] >> የሰላት ጥሪ ሲያደርግ

[41:27] ጎረቤቶቻችን የመስጊድ ጎረቤቶች የሰላት ጥሪ የሰሙ ሰዎች መጥተው

[41:32] ወደ መስጊድ ለሰላት ሰላቱ ሱቢ ለማስገድ ይማለዳ ጸሎት

[41:38] እኔ ግን ውሃ ወስጄ

[41:42] የእጅ ባትሪ ወስጄ

[41:44] ቁርዓን ወስጄ ከመስጅድ ባስተጀርባ ሄጄ ማየት ጀመርኩት

[41:52] ከዛ አንዳንድ ጊዜ እናደዳለው አለሳለው

[41:57] የት ነበርኩ አላህ ሆይ እያልኩ ምንድነው የመጣብኝ አላህ ሆይ

[42:02] ብዬዝኩ

[42:04] ከኔ አልሄድም

[42:06] ከዛ

[42:07] ኢቃማት ተደረገ ወይም ደግሞ ለሰላት ዝግጅት ተደረገ እኔ

[42:13] አሰገድኩ።

[42:17] >> የዛን ቀን

[42:18] >> በዛው ቀን

[42:20] >> እየፈፈኝ ነው ያሰገድኩት።

[42:24] እየቀፈኝ

[42:28] ፍርሃቱ አሁንም አለቀኝም። መሬቱ ነጋ።

[42:33] ከዛ በኋላ ወደ ቤታችን ሄድኩኝ ነክተዋል።

[42:37] ሁለት ሰዓት ወደ ሶስት ሰዓት አካባቢ ነው ወደ ቤታችን ስንሄድ

[42:43] እናቴ ቡና አፍልታ

[42:46] እ ከጎሮ ቤቶቻችን ጋር ቡና እየጡ ነው። የኔ ታላቀ የታላቀ

[42:53] ታላቅ ወንድሜ በክርስትና ነው ክርስትያን ነው የቃለህ

[42:56] ቤተክርስቲያን ነው የሚያመልከው

[42:58] በ1987

[43:00] ነው ጌታን የተቀበለው

[43:05] ግን አንድም ቀን እየሱስን ነግሮኝ አያውቅም አልመሰከርልኝም

[43:09] ከዛ ፍርሃተ አሁንም አለቀኝም እንደገባው ታሪኩን ነገርኳቸው

[43:14] ይህልሙን ታሪክ ድንጋይ መቶብኝ እንዲጠይቆኝ እንዲ አድርጎኝ

[43:19] ሁለተኛ እንዲ እንዳታደርግ ብሎኝ ምናምን ብሎ ነገርኳቸው

[43:23] >> እ እና ቡና እየጠጡ ያሉ ወገኖቻችን ጂኒ ነው የመጣብ አስፍሩላ

[43:28] በል ገልጸ ምናምን ማለት ነው በል ማለትላቢላሂ

[43:34] በል አላህ ስም ገጽ ገጽ አለው ባል እንደማለቱ ገጽ አሉኝ

[43:39] ገጽጭም

[43:41] ያ ድንጋጤ አለ አልቀቀኝም

[43:44] >> እ

[43:45] >> ግን እዛ ወንድሜ ይሰማል ቡና እየጠጣሁ

[43:48] እሱ ያለቅሳል

[43:51] አዝነዋል በጣም አዝነዋል እና ከዛ እኔ እሱን ልጅ ለመግደል

[43:58] ሳንጃ ገዝቻለው

[44:00] >> ወንድሜን ወንድሜን ለመግደል ሁለት ኮርማ ሆነን ነው በአንድ ቤት

[44:04] የሚንኖረው

[44:06] እሱ ፕሮግራም ሲያደርግ በሱ ጎጆ

[44:10] ብዙ ነገር እረብሻለው። እኔም ደግሞ እስልምና እንትን እንዳርግ

[44:13] እሱም ደግሞ ይረብሸኛል።

[44:17] ግን በዛን ቀን ትክክለኛ ክርስትያን የሆነ መሰለኝ ይመስለኛል።

[44:22] እና

[44:23] ያለቅሳል እዛ ቡና እየጣን ሳለን አብዲየ' አለኝ። ወንድሜ ከዛ

[44:30] በፊት አብዲዬ ብሎኝ አያቅም።

[44:33] >> እ

[44:34] >> እና ቡና እና ከጨረስክ በኋላ እስቲ የኔ ጎጆ የኛ ጎጆ ና ና

[44:38] እስቲ ትንሽ እናወራ ምናምን አለኝ ልቤ ኮንፉም አደረገው

[44:42] ተቀበለው

[44:44] አብዲየው

[44:46] ከዛ በፊት ያላለኝ ወንድሜ በዛን አብዲዬ ስለሆነ ውስጤ

[44:50] የተቀበለው

[44:52] ቡናን ጨርሼ ሄድኩ የሱ ጎጠልኝ ድንጋይ ማን እንደሆነ እሱ

[44:57] ተረክልኝ መጽሃፍ ቅዱስ ላይ ግንባኞች የናቁት እርሱ የማይዘራ

[45:03] ሆነ የተባለው ድንጋይ እየሱስ እኮ ነው።

[45:06] >> አሜን

[45:08] >> እሱ እኔን ጠብቆ አትሆኝ እራሱ ተገለጠልህ እና ወንድሜ

[45:15] ከዚህ በኋላ የክርስቶስ ሆነሃል ምናምን ደነገጥኩ እንደገና እንዴ

[45:20] ጴንጤኛለሁ እንዴት ታዲያ አልኩት አይደለም ጴንጤ አልሆንክም እ

[45:25] የአልመሲህ ኢሳ ተከታይ ሆነሃል

[45:28] ኦኬን አልሆንኩም አይደለም አልሆንክም

[45:33] ምንድነው የሆንክ የሆንኩት የአልመሲህ ኢሳ ተከታይ።

[45:37] ልዩ ማን እንደነገረው እና ማን እንዳሰለጠነው አላውቅም።

[45:42] ታዳሚን ማር አለብህ እዛ ቆይ በቃ እየሱስን እያመለክ እዛ ቆይ

[45:46] ስራ እዛ አለኝ

[45:49] እዛ እሱ ጸለይልኝ

[45:51] ማንም ሳያወቀው እዛ ቆይሁኝ ውስጤ እየበራ እየበራ መጣ ከተወሰነ

[45:58] ጊዜ በኋላ ጌታ ሆይ ከዚህ አውጠኝ ብዬ ጸለኩኝ

[46:02] እግዚአብሔር መንገድ ከፈተልኝ ከ መስጂዱ ወጣሁ ሌላ እዚሁ

[46:09] ጎረቤት ኬንያ ሄድኩኝ እዛው የተወሰነ ጊዜ ቆይቼ በመንፈስ ቅዱስ

[46:15] ተሞልቼው

[46:17] በቃ እግዚአብሄር መንፈስ ነክቶኝ

[46:20] ፍርሃት የሚባል ከህይወቴ ተለቀው መጣው ተመልሼ ሲመጣ ጥቁሩን

[46:25] መጽሃፍ ይዤ ቤተክርስቲያን ሄድኩ በዛ ነው ወደ ጌታ መጥቼ

[46:30] ቆየሁት ከቤቴ አልወጣሁም

[46:33] እዛው ቆየሁ ብዙ ስደት እየኖረው ለቂያ አልሄድኩም ከቤቴ ከእናቴ

[46:39] ቤት እዛው ሲሰራ የነበርኩትን እዛው ተመልሼው እየሱስን ማስበክ

[46:46] ጀመርኩ የነሱን ዱላ እየጠጣሁ

[46:51] እዛ መቆየቴን የኔን ቤተሰቦች

[46:54] ሙሉ በሙሉ

[46:56] ከእናቴም ጭምር

[46:59] ወደ ጌታ እንዲመጡ አደረገኝ

[47:01] >> አሜን ተሰድጄ አልሄድኩም ተሰድጄ ቢወጣ በዛን ጊዜ አንድም

[47:06] ቤተሰቦቼን አላገኘም ነበር። አሁን እግዚአብሔር ይመስገን እኛ

[47:11] ቤተሰቦቻችን

[47:13] ወንድሞቼ ሙሉ በሙሉ ክርስቶስን ክርስቶስን ያመልካሉ ያገለግላሉ

[47:18] ይመሰክራሉ

[47:19] >> አሜን

[47:21] >> ታላቀ እንደውም በትክክል ክርስቶስን ከኔ የተማረ ይመስለኛል እና

[47:26] በእንዲህ አይነት ነው እየሱስ ክርስቶስ ወደ ቤቴ የመጣው እና

[47:30] ለሚሰሙም ደግሞ እንዲህ አይነት ሁኖ ይገለጣል ጌታ

[47:33] >> አሜን

[47:34] >> ለናንተ የሚገለጥላችሁ ለኔ የተገለጠልኝ መሲ ለናንተም ይምጣላችሁ

[47:40] ይገለጥላችሁ ይብራላችሁ ምኞቴ ነው።

[47:43] >> አሜን የሚገርምህ ከዚህ በፊት የሰማነው ምስክርነት ነው ግን

[47:48] አሁንም ስታወራ በጣም ልብ ይነካል የጌታ ስራ ስለሆነ

[47:53] እግዚአብሔር የሰራው ስራ ስለሆነ አይሰለችም ብዙ ጊዜ ጳውሎስን

[47:57] እንደማስቆ እግዚአብሄር እሱን ጌታ እየሱስ የተገናኝበትን ስንሰራ

[48:01] ብሰብክም ሁሌም አዲስ ነው። እና እግዚያብሄር በህይወትህ

[48:04] ስላደረገው ነገር ጌታን እናመሰግናለን። ምናልባት ወደ ቀጣዩ

[48:07] ነጥቦች ከማለፋችን በፊት ግን ቅድም ያነሳናቸው ነጥቦች ላይ

[48:12] ብናወራ ብዬ አሰብኩኝ። እ ሙስሊሞች የእስልምና ትምህርት ላይ

[48:18] ወይም ደግሞ አንድ ሰው ሸዓዳ ሲገባ ሙሃመድ ራሱ ነው እንጂ

[48:22] የሚሉት እ አዳም ራሱ አይሉም። አዳም እስልምናን አያቆም እያልክ

[48:29] ነበር። ሙስሊም ሙስሊሞች የሚሉት አንድ አባባል አላቸው።

[48:33] አንድ ሰው ሲወለድ ጀምሮ ሙስሊም ነው ሚሉ ተባባል አላቸው።

[48:38] ስለዚህ አዳም ረሱሉላማለታቸው አለማለቱ

[48:43] አዳም እስልምናን አያቆም ወይም ደግሞ ሙስሊም አይደለም ለማለት

[48:47] በቂ ምላሽ መሆን ይችላል ወይ? ወይም ደግሞ አዳም እስልምናን

[48:51] አልተናገርም አልመሰከረም ለማለት በቂ ምላሽ መሆን ይችላል ወይ?

[48:56] ሁለተኛው ደግሞ የትኛውም ሰው ሲወለድ

[49:00] እስካልተጠመቀ ድረስ ወይ ደግሞ ሌላ ኢየሱስን እስካልተከተለ

[49:05] ድረስ ሙስሊም ነው የሚል አባባልም አላቸው ይሄንን ብዙ ጊዜ

[49:10] በወንጌል ስብከት ለምንጣ ሰዎች የሚያጋጥመን አንድ ጥያቄ ነው።

[49:15] ስለዚህ እነዚህን ሁለቱን አንድ ላይ አያይዘ

[49:18] በዚህ ብናወራ

[49:20] >> የኔ አማርኛዬ አጠርች ነው እንጂ

[49:25] በሀዲስም በቁርዓንም

[49:28] >> አንድም ቦታ ሰው ሲፈጠር

[49:33] ኢስላም ነው የሚል የለም። ሙስሊም ነው ሳይሆን ኢስላም ነው።

[49:38] ምክንያቱም እስልምና ሃይማኖት ስለሆነ

[49:40] >> ልክ ነው።

[49:41] >> የለም

[49:43] ለምሳሌ

[49:45] ሱራ 30 ቁጥር 30 ሱረቱ ሩም

[49:50] 30 ሰ 30 ላይ

[49:53] ፈጠርን እርሷ ማነው ብለው ስንሙስሊሞቹ እስልምና ነው ይላሉ

[49:58] ቁርአን ግን እስልም እስልምና አይልም። እስልምና አይልም። ሰው

[50:02] ሲፈጠር በእስልምና ሃይማኖት ላይ ነው የተፈጠረ ተብሎ የተጻፈ

[50:08] አንድም ቦታ አታገኙትም። ያን ቦታ ራሱ ማንበብ ይቻላል።

[50:14] >> ሱራ 30 ቁጥር 30 ሰው ካልተሰላቸ ማንበብ እችላለሁ።

[50:24] ፍጥረት

[50:27] ላብለካ

[50:31] ወላኪና አክሰራሙን

[50:35] ወላኪና አክሰራሲላን

[50:38] ወደ እውነት ተዘንባ የሆነ ፊትህን ለሃይማኖት ቀጥ አድርገና

[50:43] ለየትኛው ሃይማኖት አልጠቀስም ቁርአን

[50:48] >> የአላህን ፍጥረት ያቺ አላህ ሰዎቹን በእርሷ ላይ የፈጠረባትን

[50:53] ሃይማኖት ያዘዋት ምን ትባላለች የአጭቶ ሃይማኖት

[50:57] አልጠቀስም ቁርአን አልተገለጸም

[50:59] >> የለም

[51:02] የአላህ ፍጥረት መለወጥ የአላህ ፍጥረት መለወጥ የለም ይህ

[51:07] ቀጥተኛ ሃይማኖት ነው ምን ትባላለች የአችቱ ሃይማኖት እስልምና

[51:11] አላለም

[51:16] ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁትም ምኑን ሃይማኖቱን ምንባል

[51:21] አይታወቅም

[51:24] ምክንያቱም

[51:26] ቁርአን ላይ

[51:28] ቅድም በጠቀስኩት የተለያዩ ሃይማኖት አለ። ክርስትና ሃይማኖትም

[51:31] አለ።

[51:31] >> እ

[51:33] >> ክርስትና ሃይማኖት እንዳለ በቁርአን ውስጥ ቅድም ጠቅሻለሁ። ሱራ

[51:36] ሁለት ቁጥር

[51:37] >> እ

[51:38] >> መቶ ሃያ እና እንዲሁም ስድል ሁለት ክርስትና እንዳለ ይቺ

[51:44] ቀጥተኛ ሃይማኖት የተባለ የትኛው ነው? አልተገለጠም። ሰው

[51:49] በስልምና ላይ ነው የተፈጠረ ሲወለድ ሰው እስላም ነው ብሎ የለም

[51:53] እንደዛ የሚል ነገር።

[51:56] ሰው በጭንቅ እንቅላቱ

[51:58] ሲ ሲወጣ ከእናቱ ማህፀን ሲወለድ

[52:02] እየሰገደህ ነው ለዛ ነው በጭንቅላቱ አይደለም እሱን ነገር

[52:07] ለማወቅ ርሶቹን መጠየቅ ነው።

[52:10] ለምንድነው ሰው በጭንቅላቱ የሚወለደው ታፍኖ እንዳይሞቱ ነው

[52:14] ይላል እነርሶቹ የሱን ሳይንስ በደንብ ይነግሩናል። በእግር

[52:17] ቢወለድ ሰውዬው ይሞታል ልዩ ይሞታል።

[52:20] >> እ

[52:20] >> እንጂ እየሰገደ አይደለም።

[52:23] እየሰገደ አይደለም። ነብያት

[52:26] ሰዎቹ ነብያት አብርሃም

[52:30] ይስሃቅ ያዕይቆም ዮሴፍ ሙሳ ኢሳ ዳዊድ ሱሌማን እስልምናን

[52:36] ሃይማኖት አልሰበኩም የለም አላሉማ

[52:42] በሌላ ቋንቋ

[52:45] ለምሳሌ

[52:47] አብርሃም ኢስላም ነበረ ተብሎ በቁርአን ውስጥ ራሱ ብጻፍ

[52:51] ተቀባይነት ሊኖረው አይችልም

[52:53] ሃሳብን ካገኛችሁ እ

[52:57] >> ሙሴ የእስልምና ሃይማኖት ተከታይ ነበረ ተብሎ በቁርዓን ውስጥ

[53:01] ብሃፍ እራሱ ተቀባይነት አይኖርም። ለምን? የሙሴ መጽሐፍ አምጣና

[53:05] የእስል ሙሴ የሙሴ ወይም ሙሳ የእስልም ሃይማኖቱ ኢስላም

[53:10] እንደነበረ ከማን ነው? ከቁርአን ሳይሆን ከማን ነው ማግኘት

[53:13] ያለብን? ከመጽሐፍ

[53:14] >> ከሙሳ መሃፍ

[53:15] >> እ

[53:16] >> ተውራት ይባላል።

[53:18] ቁርዓን ቁርአን

[53:22] ሱራ

[53:24] አምስት አምስት ቁጥር 44 ላይ ኢናዘል

[53:28] ታውራት ይላል እኛ ታውራትን አወረድን ይላል። ታውራት ታውራህ

[53:35] ቶራህ

[53:36] >> ተውራትን አምጣና ሙሳ ምን እንደሆነ እንየው

[53:40] እስላም እንደነበረ የ እስልምና ሃይማኖት ሰባኪ እንደነበረ

[53:44] ተውራን አምጣና ምን እናድርግ እንፈትሽ

[53:47] ልክ ነብዩ መሀመድ በሱራ

[53:50] ሶስት አስራ ዘጠኝ ላይ እነዲነስ እንዳለው በአላህ ዘንድ ዘንድ

[53:53] እስልምና ሃይማኖት ተቀባይነት አለው እንዳለው ልክ ሙሳም ደግሞ

[53:58] በአላህ ዘንድ ተቀባይነት ያለው ሃይማኖት እስልምና ነው ይበልን

[54:01] እስቲ ምኑን እንየው ታውራትን

[54:05] አብርሃምን እንየውት ሱፍላቢያ ሱፊ ኢብራሂመሳ ተብሎ በቁርአን

[54:09] ላይ የተጻፈ የአብራም መጽሃፍ የትኛው ነው እስቲ አብርሃም

[54:13] ሃይማኖቱ ምን እንደሆነ እንየው ነበረ

[54:19] አላህ ለነብያቶቹ

[54:22] መጽሐፍ ሃፍት ሰጥቷል ብሎ ቁርአን ነው የሚመሳክረው

[54:26] የሙሳ ተውራት

[54:29] የኢሳንጅል

[54:32] የነብያቶቹ ሱሁፎች

[54:36] እያለ የዳውድ ዘቡር ወይም መዝሙረ ዳውት

[54:41] እነዚህ መጽሃፍቶችን ከፍተን እነዚህ ነብያቶች ቀደምት ህዝቦቹ

[54:47] ሃይማኖታቸው እስልምና እንደነበረ ምን ማድረግ አለብን መፈተሽ

[54:52] አለብን ማወቅ አለብን እንጂ ቁርአን ውስጥም አልተጻፈም ብጻፈ

[54:56] እራሱ ተቀባይነት ልኖረው አይችልም

[54:59] ሃሳቤን ካገኘ

[55:00] >> የስ

[55:02] ቁርአን ውስጥ ብጻፍ ኢሳላም ነበር ተብሎ ብጻፍ እራሱ ተቀባይን

[55:06] ሊሮ አይችልም የኢሳ መሃፍ አምጣ የኢሳ መሃፍጅል ይባላል።

[55:11] ቁርአን ነው ይመሳከር ያላት የኢሳ መሃፍ እንጂ እንደሆነ ማስረጃ

[55:16] ሱራ አምስት ቁጥር 46

[55:25] ወኑ እንጂ ሰጠ ነው በውስጡን

[55:30] መንገድ ወይም ቀጥተኛ እና ወኑረን ብርሃን ያለበት ብለው ምን

[55:34] ውስጥ

[55:36] እንጂ ማለት ነው ወንጌል ውስጥ

[55:40] ወንጌልን ፈትሽ

[55:42] የኢየሱስ ሃይማኖት ወይም ደግሞ የክርስቶስ እየሱስ ተከታዮቹ

[55:46] ሃይማኖታቸው ቸው ኢስላም እንደነበረ ለማወቅ ምንድነው ምንፈትሸው

[55:52] ቁርአን ሪፈራንስ ጽፎልናል ወዴት

[55:55] >> ወንጌል ወደ ወንጌል ወዴት ወደ ታውራት ወዴት ወደ ሱፈለቢያ

[56:03] ወዴት ወደ ኢንጂል ወደ ዘቡር

[56:07] ስለዚህ እነዛ የቀደምት መጽሃፍቶቹ መፈታች አለብን ከዛ ምንድነው

[56:11] የሚሉን መሰለህ አይ መጽሃፍቶቹ አሁን የሉም ይሉናል ከሌለ

[56:17] ቁርአን ቁርአን መሰከረልን እመኑበት ብሎ ለምን ቁርአን

[56:20] መሰከረልን

[56:23] ሱራ ሁለት ቁጥር 136

[56:27] ቁሉ አሜንና ቢላሂ ወማዕዝለይና ወማዕዝለ ኢብራሂም ወኢስማለስ

[56:33] ወልስ

[56:43] በአላህና ወደኛ በተወረደው ቁርአን ወደ ኢብራሂም፣ ወደ

[56:47] ኢስማኤልም፣ ወደኢሳቅም፣ ወደ ያዕይቆብም፣ ወደነገዶችም የአይቆብ

[56:50] ነገሮች ልጆች። ከዛ ሙሳና ኢሳ በተሰጡት ከነዛ በአንድም መካከል

[56:56] የማን ለይስል ለይነትን ሳናመጣ አምንበት አለ ቁርአን።

[57:01] ወንድሞቻችን ደግሞ ምንድነው ያሉትን? አይ ተበላሽቷል፣

[57:04] ተበርዟል፣ የሰው እጅ ገብቶበታል የድሮንጅል የለም፣ የድሮ ዘቡር

[57:09] የለም ካሌለህ ደግሞ አመንበት ለምን አለ ቁርአን

[57:15] ስድስቱ የምነቱ መሰረቶች አሉ።

[57:19] አርካኑል ኢማን ይባላል ለነሱ ይገባል። ለወዳጆቼ

[57:25] ለወንድሞቼ ለሚያከብሯቸው ሙስሊም ወገኖቼ ይገባቸዋል አርካል

[57:30] ኢማን የሚባል ስድስቱ የኢማኑ መሰረቶች የኢምነቱ መሰረቶች

[57:34] አመቱላሂ ወመላኢኮሂቱ

[57:40] ከይሪላ

[57:42] በአላህ ማመን

[57:44] መላክቱ መሃፍቶቹ አለ ብሎ ማመን በመሃፍቶቹ ማመን መሃፍቶቹ

[57:49] እንደማን ናቸው ቁርአን ታውራት ዘቡር ሱፈልይ ኢንጂል

[57:57] ታዲያ አሁን በኢስላሙ ቤት

[58:01] ከቁርአን ውጪ ተውራት አለ ወይ የለም ታዳይ እኔ እስላም ነኝ

[58:05] ማለት ይችላል እንዴ ይሄ ወገኔ

[58:08] አይ ማውረዱን ብቻ ነው ምናምነው ይሉናል አንዳንድ ሰዎች እንጂ

[58:13] በውስጡ አናምንም ማውረዱ ብቻ እመኑ ብሏል ወይ ቁርአን

[58:18] እናስረጃሃለን ወይ

[58:20] ማውረዱን ብቻ እንደወረደ ብቻ እመኑ አሁን ተበላሽቷልና

[58:24] አትመኑበት በውስጡ ባለው ህክ አትመኑ ብሏል ወይ አላለም

[58:30] እንደውም እመኑበት ነው ያለው በውስጡ ሱራ አምስት ቁጥር ሰባት

[58:36] ወልያኩም አህልጂ

[58:40] ቢሆን አንዘለሁ

[58:43] ወመን ያህሙ አንዘለሁ

[58:46] ፈላጊልሲኩ

[58:50] የኢንጂል ባለቤቶች አላህ ባወረደው ግ ይፍረዱ

[58:57] በኛ

[58:58] ቋንቋ

[59:00] እንደ ኢንጂል ህግ ፍረዱ እንደ ወንጌል ህግ ህግ ፍረዱ አላህን

[59:05] ባወረደ ህግ የማይፈርድ ሰው እነዛ አመጸኞች ይነርሱ ናቸው

[59:08] ይላል።

[59:09] >> እ አመጸ ስለ አመጸ መጽሃፍ ቅዱስ ይናገራል ራዕይ ምዕራፍ ሁለት

[59:14] ቁጥር 11 ላይ

[59:16] >> አመጸኞቹም ያምጽ ነው አይደል?

[59:18] >> አመጸኛውም ያምጽ ነው

[59:19] >> አዎ

[59:21] አመጸኛውም ያምጽ ብሎ ካለ እንደወንጌል ህግ የማትፈርድ ሰው

[59:25] አመጸኛ ነህ።

[59:29] እነዛ አመጸኞች እነርሱ ናቸው አለ ቁርአን

[59:33] ስለዚህ እነዛን መሃፍት ሊያመጡልን ይገባል። ነብያት እስላም

[59:37] እንደነበሩ ሊመሰክረን የሚገባ ቁርአን ሳይሆን የነብያቶቹ

[59:41] መጽሐፍት ነው። የነብያቶቹ ታውራትን፣ ዘቡርን፣ እንጅሊን፣

[59:46] ሱፍነልቢያን ደብቀህ ጠፍቷል ብለህ ነብያት እስላም ነው ማለት

[59:52] ተቀባይነትን ልኖረው አይችልም።

[59:57] የነብያት መጽሐፍት ይበል እስቲ ምን ሰው ሲወለድ እስላም ሆኖ

[01:00:02] ነው የሚወለደው።

[01:00:03] ብሎ ይበል እስቲ ተውራት ይበልስማ

[01:00:07] ወጀድናል ክታብታል

[01:00:12] አንችልም

[01:00:14] እስልምናማው

[01:00:16] አምስቱ የ እስልምና መሰራቶች ቅድም ብለናል አንደኛ ምን

[01:00:21] ብለናዋል ላኢላሃኢለ አላህ መሀመዱ ረሱሉላህ

[01:00:26] አንደኛ ከአላህ ውጪ ሌላ አማልክት የለም አላህ መልእክት እኛ

[01:00:30] ነው ብላ ነው የተመሰረተችው እስልምና ነው። ሁለተኛ ኢቃሙ ሰላት

[01:00:34] በቃ አምስት ጊዜ መስገድ አስቀድሞ አልነበረም የለም።

[01:00:38] >> እ

[01:00:39] >> በቀን አምስት ጊዜ ሲገዱ የሚባል አስቀድሞ በሙሴ ዘመን የለም፣

[01:00:42] በኢሳ ዘመን የለም፣ በአብብርሃም ዘመን የለም የለም አዲስ

[01:00:46] ሶስተኛ ኢታው ዘካት መስዋዕት መክፈል አራተኛ ሰው ረመዳን

[01:00:51] በረመዳን ወር ውስጥ ጾሙን መጾም 30 ቀን

[01:01:00] የሃጅ ስርዓቶችን መፈጸም እዛ ሄደፈችው ብዙ ነገሮች አሉ።

[01:01:05] >> እ

[01:01:05] >> መዘርዘር አይቻልም በጣም ሰፊ ትምህርት ነው ያለው

[01:01:09] >> እነሱን ስትፈጽም ነው አንተ ምን የምትባለው እስላም የምትባለው

[01:01:13] ከዛ እነዚህ ስድስቱ የኢምነቱ መሰረቶቹ ደግሞ ትፈጽማለህ ቅድም

[01:01:18] እንዳልኩት

[01:01:20] በአላህ ማመንበላክቶቹ ማመን በመጽሐፍት ማመን በነቢያቶቹ

[01:01:24] ማመንበረሻው ዘመን ማመንና በአክፉና በመልካም ክፉ እና መልካም

[01:01:31] ነገር ሁሉ ከአላህ ዘንድ ነው የመጣብኝ ብለህ ማመን

[01:01:34] >> እ

[01:01:35] >> ክፉም ከማን ነው

[01:01:36] >> ከአላህ ከአላህ መልካም ነገርም ከማን ነው ከአላህ ነው ብለህ

[01:01:39] ማመን እነዚህ አሁን የፈለኩትን ሶስተኛ ላይ ያለችውን በምን

[01:01:43] ያመኑ በመጽሃፍቶቹ ማመን የሚለውን ነው መሀፍቶቹን ፈትሸን ነው

[01:01:48] የነብያቶቹ ሃይማኖት እስላም እንደነበረ የምናውቀው ምንም

[01:01:52] በታሪክም ልናገኘው አንችልም በቁርአንም ልናገኘው አንችልም

[01:01:56] በሌላውም ልናገኘው አንችልም ስለዚህ ሰው ሲፈጠር እስላም ሆኖ

[01:02:01] ነው የሚፈጠረው ሰዎቹ አጥምቆ ነው እንደዚህ የሚያደርገው የሚባል

[01:02:07] እ

[01:02:09] እሱ የሰዎቹ ንግግር ነው እንጂ ያልተፃፈው

[01:02:14] በድገጥ ሃዲስ ላይ

[01:02:17] ያጠምቃሉ ይላል።

[01:02:19] >> እ

[01:02:20] >> ያጣም ቃሉ ሃዲስ ይላል ቁርአን ግን እንደዛው

[01:02:24] ቁርአን

[01:02:26] ኢሳን መከተል እንዳለብን

[01:02:29] መንገድ እንደሆነ የሆነ ሱራ 43 ቁጥር ስልሳ አንድ ላይ

[01:02:32] ይናገራል።

[01:02:35] ቁርአን ሰው ሲፈጠር ግን እስላም ነው አይልም።

[01:02:40] አይልም አልተፃፈምም ማለት ነው። ሁለት ነገር ብያለሁ አንደኛ

[01:02:44] በቁርዓን ላይ ራሱ ሰው ሲፈጠር በስልና ላይ ነው የተፈጠረ የለም

[01:02:49] ብል እራሱ ተቀባይ የለውም። ተቀባይነት ሊኖሩ አይችልም። ለምን?

[01:02:54] የነብያቶቹ መጽሐፍ ሊያመጡልን ይገባል።

[01:02:58] ሃሳቤን አገኛችሁ? የስ

[01:03:00] >> እ እነሱን መሃፍታቸውን አንብብን ነው ከነብዩ በፊት የነበሩ

[01:03:05] ነብያቶች እና ኡማ ህዝቡ

[01:03:08] የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች እንደነበሩ የምንረዳው መጽሐፍቶቹን

[01:03:14] ደብቀ

[01:03:16] የኢሳ መሃፍ አምጣልኝ ብዬ ካላገኘው የኢሳን ሃይማኖት ሊያውቁ

[01:03:21] አልችልም

[01:03:23] የኢሳ ሃይማኖት እስላም ነው ሊትለኝ አትችልም

[01:03:27] እ

[01:03:28] >> እኔ ነኝ የሚነግር ኢሳ ምንድን ነው የሚለውን እኔ ነኝ መንገር

[01:03:32] አለብኝ መሃፍ መሃፉ በእጄ አለው መሃፉ ይሄ ነው።

[01:03:37] ይሄ መጽሃፍ ቅዱስ ነው

[01:03:39] >> እ

[01:03:40] >> ይሄውም

[01:03:42] እንግዲህ በአማርኛ

[01:03:44] በአማርኛ የተጻፈው ክርስትያን የሚያደርገን ከሆነ ይሄው በአረብኛ

[01:03:49] የተጻፈው መሃፍ ቅዱስ

[01:03:51] >> እህ

[01:03:55] አየህ

[01:03:57] በአማርኛ በአረብኛ የተጻፈ

[01:04:01] መሀፍ ቅዱስ ኪታብ አልሙቀደስ መሀፍ ቅዱስ

[01:04:08] ከዛ ከፍተህ ታነባለህ

[01:04:11] በሙሳ ዘመን የነበረው ሃይማኖት ነው ወይስ ህግ ነው

[01:04:16] በኢሳ ዘመን ነበረ ሃይማኖት ነው ወይስ ጸጋ ነው መሃፍ

[01:04:20] ይነግረናል።

[01:04:23] ምንድነው የነበረው በአዳም ዘመን ለአዳም አላህ ሃይማኖትን

[01:04:26] የሰጠው ወይም ፈጣሪ ለአዳም ሃይማኖትን የሰጠ አልሰጠም ምንድነው

[01:04:33] ትእይዛዙን ነው የሰጠው ምን አይነት ትእይዛዝ ይቺን ዛፍ

[01:04:36] >> አትንካን አትብላ በበላኸው ቀን ሞትን ትሞታለ ነው ያለው እንጂ

[01:04:42] በቀን አምስት ጊዜ ስገድ አላለው ፊትህን ወደ ካባ አዙሬ ስገድ

[01:04:47] አላለው የረመዳን ወር ሲመጣ ጾም አላለው ለአዳም የተሰጠ

[01:04:52] ሃይማኖት ሳይሆን ትዕይዛ ነው እንደውም ህጉም አልተሰራም

[01:04:54] የሰጠው።

[01:04:55] >> እ ትክክል በሙሴ ነው የመጣው።

[01:04:57] >> አዎ ለሙሳ ለአም ለአደም የተሰጠው ህጉም አይደለም ሃይማኖቱም

[01:05:02] አይደለም ትእዛዝ ብቻ ነው የተሰጠው አትንካ።

[01:05:05] እንዳትነካ

[01:05:06] በነካህ ጊዜ ሞትን ትሞታለህ ነው ምን አይነት ሞት?

[01:05:12] ነፍስ ከሲጋ ይለያል ማለት ነው ከአላህ ትቋርጣለህ ወይም ከፈጣሪ

[01:05:17] ነው ምትረጥ ኮኔክሽንህ ይለያል።

[01:05:22] መንፈሳዊ ሞት

[01:05:24] ሰው ከእግዚአብሔር መለየት ትእይዛዙን ቅሶ ያ ነው ሞቱ የሚገባኝ

[01:05:30] ማለት ነው።

[01:05:30] >> እሺ ያ ነው ሞቱ እስልምና ተሰጥቶ ከአደም ጀምሮ እስከ

[01:05:37] ሙሃመድ እስልምና ተሰጠ የሚባል ነገር የለም እስልምና በሙሀመድ

[01:05:42] ዘመን ነው የተጀመረው። ማስረጃ አለ

[01:05:46] ማስረጃ እንየው ካለ በእስክሪን ሊያሳየው እችላለሁ።

[01:05:50] >> እህ

[01:05:51] >> እስልምና

[01:05:52] ከአ አዳም ነው ይላል

[01:05:54] >> አንብበው አንብበው ችግር የለውም

[01:05:56] >> ሃዲሱ ሃዲስ አልባይና

[01:06:00] ነባህ ቡಖሪና ሙስሊም የዘገቡት ሃዲስ ነው

[01:06:05] >> በአማርኛ

[01:06:06] ማንም በአንብቦ

[01:06:08] መረዳት የሚችል ነው

[01:06:13] እስልምና በአምስት መሰረታዊ ነገሮች ላይ ነው የተመሰረተ ብሎ

[01:06:17] ያለው እኔ አይደልም

[01:06:20] ስለዚህ

[01:06:23] ሰዎች ከነብዩ መሀመድ በፊት እስላም ነበረ ብሎ ለምንለው እስከ

[01:06:28] ዛሬ ጠይቀ ያላገኘሁት

[01:06:31] ታዳ እስልምና የተመሰረተው

[01:06:34] ላኢህ መሀመድ ረሱሉላ እንዳለው ይሄው ጠቅሶልናል አረበኛ ማንበብ

[01:06:39] ፈልጋለው አማርኛ ትንሽ እንትን አይነሳን ኪሎ አያነሳም ከዋል

[01:06:44] ይኸው አረበኛው ሰው ሁሉ ማየት የሚችለው

[01:06:48] ቡድየል እስላም አላከም

[01:06:52] አልወል ሸሃዳ አላኢላህ ኢለላመዱ ረሱል

[01:06:58] አሳኒዓሙ ሰላት ሱይታ ዘካት አረቢ ረመዳን አልካሚላ

[01:07:06] ይላል

[01:07:08] ስለዚህ ላኢላኢለህ ረሱሊላህ እንጂ እስልምና የተጀመረ ይሄንን

[01:07:12] ማወቅ መቻል አለበት ቅድም ያልኳት እስምናና ሙስሊም የሚለውን

[01:07:17] ልይን ማወቅ ነው። ኢስላም የሚለው ላኢላህ ኢለላህ መሀመድ

[01:07:21] ረሱሉላህ ሙስሊም ማለት ለአንዱ ለአላህ ለፈጣሪ መገዛት ማለት

[01:07:24] ነው ካለ አዎ ነብያት ሁሉ ለጌታ ለፈጣሪ ይገዙ ነበር ግን

[01:07:30] ሃይማኖታቸው

[01:07:31] እስላም አልነበረም ነው ልዩነቱ

[01:07:35] እስላም የመጣው ይሄው ቁጭ አድርጎልን አስቀምጦልናል ቡኒያል

[01:07:40] እስላም ማለት ቡኒያ ማለት

[01:07:44] ፋውንዴ ፒላር ኦፍ እስላም ነው።

[01:07:49] አምስቱ መሰረታዊ ነገሮቹ ላ ኢላሃ ኢለላህ መሀመድ ረሱሉላ ነው።

[01:07:54] ይሄን ማወቅ መቻል አለብን። ከዛ በፊትስ ምን ነበር እውነታ ምን

[01:07:58] ነበር? አንደኛ የነብያት

[01:08:01] የነብያቶቹ አስተምህሮ ነበረ ሁለተኛ የህግ ዘመን ነበረ ሶስተኛው

[01:08:07] የህሊና ህግ ራሱ ነበረ መጽሐፍ ሳይሰጣቸው በፊት ከሙሴ ዘመን

[01:08:12] በፊት የነበረው እንዲሁ በህሊና ህግ ነብያት ይሰብካሉ ከአዳም

[01:08:15] ዘመን ጀምሮ

[01:08:16] የመጨረሻው ደግሞ የጸጋ ዘመን ነው ሰው ክርስቶስ ኢየሱስን አምኖ

[01:08:21] ነው ጀነት የሚገባው እንጂ ሃይማኖቱን ተከትሎ አይደለም

[01:08:26] >> ጀነት የሚገባ ክርስቶስን እየሱስን ብቻ መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ

[01:08:33] ተከትለን

[01:08:36] እሱ ምንድነው የሚያስተብረን በአሁኑ ጊዜ ለዚሁም እግዚአብሔር

[01:08:40] አንድ ያን ልጁ እስከ ጥራ አለምን እንዲሁ አለም ብለው ሲል

[01:08:46] አንድያ ልጁ ክርስቶስን እሱ በትምህርት እንመጣበታለን ልጁን

[01:08:50] ካላገኘን ጀነት ሃራም ነው አልጀነቱ ሃራም እየሱስን ካላገኘን

[01:08:56] እየሱስ ክርስቶስ እኛ እናውቀዋለን ይላሉ እኛ ወንድሞቼ ወንድም

[01:09:01] ሙስሊም ወገኖቼ እኛ ኢሳን እናውቃለን

[01:09:05] ብቻ አይደለም ፈጣሪም ነው ቃልም ነበር

[01:09:11] ከሊማሊቱ

[01:09:15] አላህ ነው ምለው መጽሐፍ ቅዱሳችን መጀመሪያ ቃል ነበረ ቃልም

[01:09:19] በእግዚአብሔር ዘንድ ነበር ቃልም እግዚአብሔር ነበረ ይቺን ማመን

[01:09:24] ነው እንጂ ሰውነቱም ብቻ እንዴት ታምናለህ ፈጣሪነቱን

[01:09:29] ሞለኮትነቱን ማመን መቻል ነው ያኔ ነው ኢሳን እናውቃለን

[01:09:33] ማለትችለው ተባለ

[01:09:35] >> በእስልምና ውስጥ ያሉ ወገኖች ከቁርአንን በመነሳት ቁርአን

[01:09:40] አልመሲየሳን

[01:09:42] ተከተሉት

[01:09:44] ስለሚል ቅድም ስናነሳ እንደነበረ ሶ አልመሲን የሚቀበሉት

[01:09:50] በነብይነቱ በሰውነቱ ይቀበላሉ አዎ እኛም እንወደዋለን ይላሉ

[01:09:54] ነገር ግን በዋናነት ላነሳ የፈለኩት ጥያቄ የመጽሐፍ ቅዱሱ

[01:09:57] እየሱስና የቁርአኑ አልመሲሳ አንድ ናቸው ወይ

[01:10:01] >> እዚ ጋር በጣም ጥንቃቄ ያስፈልጋል የቁርአኑ አልመሲህ ኢሳና

[01:10:07] የመጽሐፍ ቅዱሱ አልመሲህ ኢሳ ብንልም ችግር የለውም እህ

[01:10:11] >> የስም ችግር የለብንም ማንነቱ ነው ችግሩ።

[01:10:14] >> ማንነቱ የስ

[01:10:15] >> አንዳንድ ሰዎች ኢሳ እየሱስን አይወክልም ብለው የሚሉ ሰዎቹም

[01:10:21] አሉ። የኛ ከኛ ከርስ በአጭሩ ያንተ ጥያቄው

[01:10:27] የቁርዓኑ ኢሳና የመጽሐፍ ቅዱሱ ኢሳ ብንል ይሻላል

[01:10:32] >> በጣም ቆንጆ

[01:10:33] >> አንድ ነው ወይ? አንድ አይደለም። ስም ነው እንጂ አካሉ አንድ

[01:10:39] አይደለም። ኢሳ ብለን ስንል እኛ የአብ ልጅ ነው። ኢሳ ብለን

[01:10:45] ስንል እኛ በበረት የተወለደ

[01:10:50] በነብያት አፍ ትንቢት ስነገርለት የነበረ ነብያቶቹ ስለ እሱ

[01:10:57] ሲተነቡ የነበረ

[01:10:59] በተወለደ ጊዜ ለእስራኤላዊያን

[01:11:04] ያኔ ይለበቅ ጠባቂዎቹ ታላቅ ብርሃን

[01:11:10] በርቶ

[01:11:11] የምስራች

[01:11:14] የተነገረው

[01:11:16] እነሆ ደስ ይበላችሁ ለአለም ሁሉ የሚሆን መድሃኒት ተወልዶላችኋል

[01:11:23] እሱም

[01:11:24] ክርስቶስ እየሱስ ነው ብሎ መላኩ

[01:11:29] ለምድሪቱ ያበሰረ

[01:11:32] እኛ ኢሳ እያልን ያለነው በተወለደ ጊዜ ሰባሰገሎቹ

[01:11:37] ለሱ ለመስገድ በኮከብ ተመርቶ በሄሮዲስ

[01:11:42] ቤተመንግስት ገብቶ የተወለደው ንጉስ ወዴት ነው ልንሰግድለት

[01:11:46] መተናል የተባለለት ሲግደት የሚገባለት ኢሳን ነው እኛ እያልን

[01:11:51] ያለነው ሄዶ ሰባሰገሎቹን ቀጥ ብሎ በኮከኮከብ ተመርቶ እሱ ጋር

[01:11:57] ደረሰ ልጁንናቱን አዩትና ለእናቱ ሳይሆን ለልጁ ሰገዱለት

[01:12:01] የተባለለት እየሱስ ኢሳን ነው እኛ እያልን

[01:12:05] በሙስሊምና ስግደት ሊገባ

[01:12:08] አይገባም ኢሳ እሱ ሌላ ነው

[01:12:10] >> እ

[01:12:11] >> ስግደት የማይገባ ከሆነ እሱ ሌላ ኢሳ ነው እንጂ የአብ ልጅ

[01:12:16] የሆነው ኢሳ አይደለም

[01:12:19] መሃፍ ቅዱስ አረበኛው መጽሃፍ ቅዱስ በተለይም

[01:12:24] ኪታበሪፍ የሚል የአረብኛው መጽሃፍ ቅዱስ የአረቡ ሶሳይቲ የመሃፍ

[01:12:29] ቅዱስ ማህበር የጻፉት ያተሙት ማለት በራሳቸው ቋንቋ የተረጎሙት

[01:12:34] በራሳቸው ቋንቋ ምንድነው ያሉት

[01:12:37] አልመሲ ኢሳ ብሎ ተወር ኪታቡ ሸሪፍ የሚል መጽሐፍ ቅዱስ

[01:12:43] ኪታል ሀያት የሚል ደግሞ ኢሳም ማን ብሎ ይጠራል የሱ አህ ብሎ

[01:12:46] ይጠራል

[01:12:48] ኪታብል መቀደስም ደግሞ ማን ነው የሚጠራ የሱ አህ ብሎ ይጠራሉ

[01:12:52] ለማንኛውም

[01:12:53] የቁርዓኑ ኢሳ በመጨረሻው ዘመን የሚመጣ ሲመጣ ደግሞ መስቀልን

[01:13:01] የሚሰብርና

[01:13:03] ኢያን የሚገድል ነው።

[01:13:05] >> እ

[01:13:06] >> እንዲሁም ደግሞ ሲወለድም በዛፍ ስር የተወለደ ነው። ስለዚህ እኔ

[01:13:10] የሚያመልከው ኢሳ አይደለም ሌላ ኢሳ ነው።

[01:13:13] ስሙን አንድ ያደረገ እንጂ እውነት እውነት ነው። እውነትን ከሌላ

[01:13:19] ጋር ደባልቅን ማስተማር መናገርም አንችልም።

[01:13:22] አልሃል

[01:13:24] እውነት መቼም እውነት ናት። ስለዚህ አላህ ብለን ስንል አሁን

[01:13:30] ለምሳሌ አላህ እላለሁ ዘምሪያለሁ ከዚህ በፊት

[01:13:33] >> እ እንዴ ለምን አላህ አልክ ታዲያ አንተ ጤን ሆነ የለም እንዴ

[01:13:37] ይሉኛል

[01:13:40] አላህ ራህመታ

[01:13:43] አልመህ ኢሳር

[01:13:46] ጀነታ ብዬ

[01:13:48] መዝሙር አለመደቡን

[01:13:58] መንግስተ ሰማያት በኢሳ ብቻ ነው አላህ በጸጋ ወፈቀን ወይም

[01:14:03] ሰጠን በሱ ነው በአንድያ ልጁ የሚለውን የዘመርኩት

[01:14:08] በራሳቸው በነበርኩበት ኮንቴክስት ነው

[01:14:13] የዘመርኩት እየሱስን ነው እንጂ ሌላን አይደለም አላህ ብዬ

[01:14:18] ሲዘምር

[01:14:20] እ

[01:14:21] አላህን ብለን ስንል እኔ የኢየሱስ አባትን ነው አላህ ያልኩት

[01:14:26] እንጂ

[01:14:28] ሃሳቤህ በደንብ ከገባችሁ

[01:14:30] ይኸው መጽሃፍ ቅዱስ አላህ ይላል ይላል። ይሄ መጽሐፍ ለምስሌ

[01:14:35] ዘፍጥረት ምዕራፍ አንድ ቁጥር አንድ በመጀመሪያ የእግዚአብሔር

[01:14:40] ሰማይ እና ምድርን ፈጠረ ነው አይደል? ይሄው አረበኛ መጽሐፍ

[01:14:44] ቅዱስን ደግሞ ፊልስሊ ከላቀላሁዋል

[01:14:48] ነው ምለው።

[01:14:50] ግን የትኛው አላህ ነው

[01:14:54] እኔ አላህ ብዬ ስል

[01:14:57] እየሱስን የኢየሱስ ክርስቶስ ሞሎታዊ ማንነትን የሚጠሉት አላህ

[01:15:01] አላህ ሳይሆን

[01:15:04] የእየሱስ አባት የሆነውን አላህን ነው እኔ የአላህ ያልኩት

[01:15:08] >> እ

[01:15:09] >> አላህ ልጅ የለውም ያሉ ሳይሆን አላህ አንድ ልጁ ወደ ምድር ላከ

[01:15:15] የሚለውን ነው እኔ አላህ ያልኩት ብዙ ሰዎች በገዛ ቋንቋቸው

[01:15:20] ፈጣሪያቸውን ይጠራሉ ግን የሚጠሩት ፈጣሪያቸው እኬሌ ዋ ጦሶ

[01:15:25] መገኖ ብሎ የሚጠሩት እየሱስን የማያው ከሆነ እሱ እውነተኛ ዋ

[01:15:29] ሊሆን እውነተኛ ጦርሶ እውነተኛ ዋዮ ሊሆን አይችልም በክርስቶስ

[01:15:34] ኢየሱስ የተገለጠ አላህን ነው አላህ እያልኩ ያለሁት ይኸው

[01:15:39] የመጽሐፍ ቅዱሱን አላህ ነው እንጂ የቁርአኑን አላህ አይደለም

[01:15:44] የመሀፍ ቅዱሱን ኢሳ ነው እንጂ የቁርአኑን ኢሳ አይደለም

[01:15:50] አይገናኝም

[01:15:51] በዛው ግን ስሙ አንድ ነው ስሙን እየተጠቀምን መጽሃፍ ቅዱሳችን

[01:15:55] ስሙን ወስዶታል አካሉም ግን አካሉ ሌላ ነው ሁለት የተለያዩ

[01:15:59] አካላት

[01:16:02] የሙስሊሞቹ

[01:16:04] የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮቹ ኢሳ እንወዳለን ብሎ ስም

[01:16:09] የኡክተሃማካም

[01:16:12] ሰው

[01:16:14] በጊያ ተባለው የአሮን እህት ሆይ ብሎ የአሮንት ማርያም ትባላለች

[01:16:21] ግን የኢየሱስ የኢየሱስ እናት አይደለችም የአሮን ምክንያቱም ብዙ

[01:16:26] ብዙ አመታት በመካከላቸው አለው። የአሮን እህት ማርያምና

[01:16:32] የኢየሱስ ክርስቶስ ማርያም የተገናኘው የሚገናኙ አይደለም አመታቱ

[01:16:36] በጣም ጋፕ አለው የሚገናኙ አይደለም።

[01:16:39] >> እ የመጽሐፍ ቅዱሱ ኢየሱስ ወይም ደግሞ ኢሳ ለሰው ልጆች ሁሉ

[01:16:44] ኃጥያት በመስቀል ላይ የተሰቀለ ነው። የቁራኑ ኢሳ ደግሞ መስቀል

[01:16:49] ላይ ለሰው ልጆች ኃጢአት ምትክ ሆኖ የሞተ አይደለም።

[01:16:54] የመጽሐፍ ቅዱሱ ኢሳ እ ሰው ብቻ ሳይሆን አምላክም ለምን ነው።

[01:17:00] የዘላለም አምላክ ነው። ሁሉ በእርሱ የተፈጠረ ሁሉ በእርሱ

[01:17:04] የተገጣጠመለት

[01:17:06] አምላክ ነው። ቅድም ያነሳነው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍልም በመጀመሪያ

[01:17:10] ቃል ነበረ። ቃልም በእርሱ ዘንድ ነበረ። ይህም ቃል ራሱ ደግሞ

[01:17:13] እግዚአብሔር ነበር ይላል። እዛ ላይ በግሪኩ ቃል ኢን አርኪን

[01:17:17] ሆሎጎስ ካይ ሆኖሎጎስ ፕሮስቶን

[01:17:20] የሚለው ሎጎስ የሚለው ቃል መገኛ የሌለው ዘላለማዊ

[01:17:25] ቃል ማለት ነው። መገኛ የሌለው ሁሉን የፈጠረ ሁሉን ያስገኘ ለሱ

[01:17:31] ግን መገኛ የሌለው እ እንደሆነ ነው የሚናገረው ስለዚህ እሱ

[01:17:35] አምላክ ነው እግዚአብሔር ነው ብለን ነው የምናምነው እና

[01:17:39] የመጽሐፍ ቅዱሱ ኢየሱስ ወይም ደግሞ ኢሳ በፍጹም የቁርአኑ

[01:17:43] አልመሲህ ይሳ እንዳልሆነ በዚህ ብዙ ሰዎች ግራ ስለሚጋቡ ሊረዱ

[01:17:47] ይገባል ብዬ አስባለው።

[01:17:49] >> አዎ ምንም ጥያቄ የለውም።

[01:17:50] >> ብዙ ጊዜ የእየሱስ ክርስቶስ የዘላለም አምላክ የሆነው ሰው ሆኖ

[01:17:56] መምጣቱ በሙስሊሞች ዘንድ ወይም ወይም ደግሞ በእስልምና

[01:17:59] በሃይማኖቱም

[01:18:01] እ በጣም እንደ ሽንፈት እንደ ተራ ነገር ይነሳል። ቅድም

[01:18:06] ለማንሳት ትንሽ ሞክረሃል።

[01:18:08] እ እንደኔ ሰው የሆነ ወንድ እኔ አላመልክም ተብሎ ይወራል እንደ

[01:18:14] ስድብ እንደ ስላቅ ይነሳል።

[01:18:17] ነብይ ነበረ እንደ ማናችንም ይበላ ይጠጣ ነበር ከዛ በኋላ ደግሞ

[01:18:21] ሌላውንም ነገር ያደርግ ነበር ተብሎ ይወራል። እነዚህ ነገሮች

[01:18:25] የሚያሳፍሩ ናቸው ወይ? እየሱስ ክርስቶስ ሰው መሆን መሆኑ

[01:18:29] በመስቀል ላይ ለኛ መሰቀሉ እ እንደው እንደኛ መብዓቱ እንደኛ

[01:18:33] መጠጣቱ በአንዲት መንደር ላይ መመላለሱ ይሄ የሚያሳፍር ነገር

[01:18:38] ነው ወይ እየሱስ እንደው ከዚህ ጋር ደማምረን ከዚህ ጋር አንድ

[01:18:42] ላይ አያይዘን እየሱስ ሰው መሆኑንም ብናወራ ብዬ ነው ለምን ሰው

[01:18:45] ሆነ ሰው መሆኑን የሚያሳፍር ነው ወይ በሙስሊሞች እንደሚሰደቡ

[01:18:50] እንደሚሳለቁበት

[01:18:52] የሚያሳፍር ነው ወይ

[01:18:53] >> እስልም የእስልምና ሃይማኖት ተካታ ሙስሊሞች ክርስትን እና

[01:18:58] ክርስቶስን በተመለከተ እንዲሁም ክርስትናን ሲያስቡ

[01:19:04] የሚጠሉት አራት ታላላቅ ነገሮችን ሁል ጊዜ አስተምራለው እሱን

[01:19:08] ነገር ማወቅ አለብን እነሱ የሚጠሉት አራት ታላላቅ ነገሮች አሉ

[01:19:14] ክርስቶስን

[01:19:16] ክርስትናን

[01:19:18] ሲያስቡ አብርሃም ሃይማኖቴ ምንድን ነው ብለው በአንተ ውስጥ

[01:19:23] መነራቸው ሲያዩ የሚጠሉት አራት ታላላቅ ነገሮች ነገሮች አሉ

[01:19:28] አንደኛ

[01:19:30] የክርስቶስ ኢየሱስ መለኮትነት

[01:19:34] ይጠላሉ ሙስሊሞች እንዴት ኢሳ ፈጣሪ ትላላችሁ ምክንያቱም በሌላ

[01:19:40] ተቀርሶ መቷል

[01:19:42] ቁርአን ሳይኖር በፊት እሱ ፈጣሪ እንደሆነ ጠቅሰናል መጽሐፍ

[01:19:47] ቅዱስ አስቀድሞ የእሱ

[01:19:50] ምንነት ማንነት ተጽፎልናል

[01:19:53] >> ሰውኛው

[01:19:55] አምላክነቱም ተፎልናል ይጎልናል።

[01:19:58] ቆላሲያስ ሁለት ዘጠኝ ላይ በእርሱ የመለኮት ሙላት ሁሉ በሰውነቱ

[01:20:03] ተገልጦ ይኖራል ብሎናል።

[01:20:06] ቆላሲያስ ምዕራፍ አንድ ከቁጥር 15 ጀምሮ ስናነብ ሁሉን ያስገኘ

[01:20:11] ሁሉ ፈጣሪ ሁሉ ለእርሱ በእርሱ ከእርሱ እንደተፈጠረ ሁሉንም

[01:20:17] ነገር ደግሞ ያበጃጀር እንደሆነ ተጽፎልናል።

[01:20:21] >> ምን ያንገዳግርናል? መጽሐፍ ቅዱስ ነው በፊት የነበረው ወይስ

[01:20:24] መጽሐፍ ቁርአን ነው በፊት የነበረው እሷን ኮንሰፕት ብቻ በደንብ

[01:20:27] ማወቅ ነው የሚያስፈልገን እንጂ ሞሎኮነቱን ይጠላሉ ሶ የክርስቶስ

[01:20:33] ኢየሱስ ሞሎኮታዊ ማንነትን የሚጠላ ከሆነ እስልምና እኔ

[01:20:38] እንዳይድን ይፈልጋል ማለት ነው ሁለተኛ የክርስቶስ ኢየሱስ

[01:20:43] የእግዚአብሔር ልጅነት

[01:20:45] ይጠብቃዱ

[01:20:48] ላይ

[01:20:51] አላህ ከዚህ ነው ልጅ

[01:20:55] የጻድ ነው

[01:20:57] አስቀድሞ ግን ይሄ አስተምሮ ሳይመጣ በፊት ከዚህ አስተምህሮ

[01:21:02] በፊት

[01:21:04] ከ570 ዓመተ ምህረት ከ570 አመት በፊት አስቀድሞ መጽሃፍ

[01:21:10] ቅዱስ ላይ ተጽፎልናል ምን እየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ

[01:21:16] ልጁ ያለው ሂወት አለው ተብሎ ተጽፎልናል እስልምና ቁርአን

[01:21:20] ሳይመጣልን በፊት አስቀድሞ ተዘርግቶልናል

[01:21:25] ልጁ ያለው ህይወት አለው። በልጁ የሚያምን አይፈረድበትም

[01:21:30] የማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስላላመነ አሁኑኑ

[01:21:34] ተፈርዶበታል የተባለዉ ከቁርአን በፊት አስቀድሞ በመጽሐፍ

[01:21:37] ቅዱሳችን ላይ በእንጅል ላይ ተጽፎልን

[01:21:41] ተዘግቦልናል።

[01:21:44] >> ምናልባት ይህንን ለማፍረስ ነው ልጁ ያለው ህይወት አለው ጥያቄ

[01:21:48] የሚለውን ለማፍረስ ነው አላህ አይወልድም አይወልድም

[01:21:53] >> ብዙ ነገር እጠቅስልሃለው

[01:21:55] >> እህ እ

[01:21:57] እሱ ምንም ጥያቄ የለም። መጽሃፍ ቅዱሳችን ግን አስጠንቅቆ

[01:22:02] ነግሮናል ወዳጄ። አንድ አባት ነበር ከሙስሊሞች ከሼኮች ጋር

[01:22:07] ጥያቄ መልስ እያደረገ የዛሬ ሁለት አመት ነው ወደ ጌታ የሄዱት

[01:22:10] ትልቅ ሰው ናቸው።ሸሸኔ

[01:22:13] አካባቢ ትልቅ ሰው ናቸው በጣም እስላምም የሚወዱ ክርስቲያንም

[01:22:17] የሚወዱ አባት ናቸው። እና እኚህ አባት

[01:22:22] እ ከሙስሊሙ ከሸኮች ጋር እያወሩን ሳለ ሳምቶን ሳምቶ ትልቅ ሰው

[01:22:26] ናቸውና

[01:22:28] አብዶ አሉ

[01:22:30] መጽሃፍ ቅዱሳችን እኮ ገላቲያ ምዕራፍ አንድ ቁጥር 6 እስከ

[01:22:34] ዘጠኝ ስታነብ ከዚህ ከሰበክንላችሁ ወንጌል ውጪ የሚሰብክላችሁ

[01:22:39] ቢኖር የተረገመ ይሁን ብሏልና ለምን ከተረገሙት ጋር እንትን

[01:22:42] ትላለህ አንተ

[01:22:43] >> እህ

[01:22:44] >> እየሱስ ያድናል ብቻ ነግረህ አትከራከር አሉኝ ከሳቸው የሰሙት

[01:22:50] የሰማሁት እኔ

[01:22:53] አስቀድሞ መጽሃፍ ቅዱሳችን ላይ ከዚህ ወንጌል ውጪ

[01:22:59] ከክርስቶስ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅነት

[01:23:03] ሸብረክ የሚያደርገኝ ፈቀቅ የሚያደርገኝ ስብከት ከመጣ

[01:23:08] እየሱስ መለኮት በሲጋ የተገለጠ አምላክ እንደሆነ

[01:23:13] የሚያስክደኝ ሌላ ወንጌል ከመጣ የዛ ወንጌል ሰባኪ እየተረገመ

[01:23:18] ነው እ

[01:23:20] >> የተረገመ ነው ለዚህ መተው ይሁን ምን ጥያቄ አለ።

[01:23:26] በነጻነት እንድንኖር ክርስቶስ እየሱስ ነፃ አወጣን። ስለዚህ

[01:23:31] ጸንታችሁ ቁሙ እንደገና በባህርነት ቃም አትያዙ ተብሎ አስቀድሞ

[01:23:35] ከቁርአን በፊት ነው የጻፈልኝ።

[01:23:38] በክርስቶስ ምን ሆኛለው ነጻ ወጥቻለሁ። ከቀንበር ነጻ

[01:23:41] አውጥቻለሁኝና።

[01:23:43] ሶስተኛ ሙስሊሞች የሚጠሉት የክርስቶስ ኢየሱስ ሞትና ትንሳኤን

[01:23:49] ነው።

[01:23:51] ክርስቶስ ካልሞተ

[01:23:53] ከሞታ ታን ካልተነሳ

[01:23:56] የኔ ማማኔ ትርጉም የለም። እየሱስ ሞተ እኔ ህይወት አገኘሁ።

[01:24:03] እየሱስ ክርስቶስ ከሙታን መካከል ተነሳ እኔ ተስፋ አገኘሁ

[01:24:06] የተነሳው እየሱስ ተመልሶ ይመጣልና።

[01:24:10] ካላስ እሞታለሁ በሶስተኛውም ቀን እነሳለሁ ብሎ ጌታ እየሱስ

[01:24:15] የተናገረውን

[01:24:17] አልሞትም አሉት ሙስሊሞች። በነገራችን ላይ ቁርአን ላይ

[01:24:23] ኢሳ አልሞተም ተብሏል ተጻፈን። አትሌስ የኛ እነሱ ኢሳምን ቢሆን

[01:24:28] ያዝልኝ።

[01:24:30] ኢሳ አልሞትም አይልም ቁርአን አልተጻፈም እንዲህ አይነት

[01:24:35] ተከታዮቻችን አሁን ይሄን ቪዲዮ የሚሰማ ሰው ቃል በቃል ኢሳ

[01:24:39] አልሞትም የሚባል ቁርአን ላይ ተጽፎ ከሆነ ለክርስቲያኑ አሰሙት

[01:24:44] እስቲ አሳዩት።

[01:24:47] ኢሳ አልሞትም

[01:24:49] ኢሳ አልተገደልም ኢሳ አልተሰቀልም አይልም ቁርአን

[01:24:54] እነዚህ ሶስት ፖይንቶች የኢሳ ማሞት እና መነሳቱ ክዶ አለ

[01:24:59] አልሞተም አይልም ቁርአን

[01:25:02] አልተሰቀለም አይልም ቁርአን አልተገደለም አይልም ቁርአን

[01:25:06] >> ምንድነው ሚለው

[01:25:08] >> ሱራ አራት ቁጥር 157

[01:25:11] አልገደሉትም ይላል እንጂ አልተገደልም አይልም ሰዎቹ እሱን

[01:25:15] አልገደልም ነው እያለ ያለው እንጂ አማርኛዬ ትክክል ነው ኢሳ

[01:25:20] አልተገደለም አይደለም እያለ አይደለም። ሁለተኛ አልተሳቀለም

[01:25:25] አይልም አልሳቀሉትም ይላል እንጂ

[01:25:27] >> እ

[01:25:28] >> አልገደሉትም አልሰቀሉትም ነው ቁርአን አልገደሉትም አልሰቀሉትም

[01:25:31] እንደውም

[01:25:33] >> እ የቱ ነው መቅደም ያለበት የሚለው ሙስሊም ወንድሞቻችን እና

[01:25:38] እህቶቻችን እሱ ቢያስቡበት ጥሩ ነው።

[01:25:41] >> እ አልሰቀሉትም አልገደሉትም ቢሆን ትክክል ነው።

[01:25:44] >> አዎ ቁርአን ላይ የተጻፈ አልገደሉትም ወማ ቀተሉህ ወማላህ ነው

[01:25:48] ምለው

[01:25:49] አላወኩም ምን በቁርዓኑ ወይም በአረቦቹ ዘንድ ሰው ገሎ ነው

[01:25:54] የሚሰቅሉት ወይስ ደግሞ ለመግደል ነው የሚሰቅሉት

[01:25:57] >> እ

[01:25:58] >> የሞተን ሰው ነው የሚሰቅሉት ወይስ ደግሞ

[01:26:01] ለመግደል ነው የሚሰቅሉት ቁርአኑ ግን ሞቱን አስቀደመው እና ከዛ

[01:26:05] ስግለቱን አስከተለው

[01:26:07] >> ስለዚህ ከሰዎቹ የተከራከረ እንጂ ከኢሳ አላማ ሞት አይደለም

[01:26:12] ተከራከረ ታዳ ሞቷል የሚል አለ ወይ በቁርአን ውስጥ የሚለውን

[01:26:17] ደግሞ ትንሽ ማየታችን ጥሩ ነው አይደለ

[01:26:19] >> እህ

[01:26:21] ለምሳሌ ሱራ ማሪያም 1933

[01:26:30] ዓለያ የውመው

[01:26:33] ወየው አሙቱ ወዮአ

[01:26:38] ሰላምም በእኔ ላይ ነው በተወለድ ቀን በሚሞትበትም ቀን

[01:26:46] ህያው ሆኜ በሚቀሰቀስበት ቀን የህያው ተቃው ቀራኒ ሞት ነው

[01:26:50] እንጂ እንቅልፍ አይደለም።

[01:26:53] ሶስቱንም ስቴፕ ጨርሰዋል እንደ ቁርአን እንደው ኢሳደኛ

[01:26:59] ተወልዷል ሁለተኛ ሞቷል ሶስተኛ ህያ ሆኖ ተነስቷል አራተኛ

[01:27:06] እየተጠበቀ ነው ይመጣል የተነሳው

[01:27:11] የቂ አላህ ወደራሱ ወሰደ የተባለው ወደላይ የተወሰደ ተመልሶ

[01:27:17] ይመጣል እኛ እየሱስም ደግሞ የሐዋርያት ስራ ምዕራፍ አንድ ቁጥር

[01:27:21] ስምንት እና ዘጠኝ እነዚህ አይሁዶች

[01:27:24] እ በገሊላ ከተማ ክርስቶስ እየሱስ ወደ ሰማይ ሲሄድ ትኩር ብሎ

[01:27:28] እየተመለከቱ

[01:27:31] መላክቶቹ እናንተ የገሊላ ሰዎች ሆይ ስለምን ወደ ሰማይ የሄደው

[01:27:36] እየሱስን ትኩሩ ብላችሁ ትመላለታላችሁ ብሎ ጠየቁት ወደ ሰማይ

[01:27:40] የሄደው እየሱስ እያያችሁ የሄደው እየሱስ እያያችሁ ተመልሶ

[01:27:44] ይመጣል የተባለው እ ይመጣል ብለዋል አልነሱም እኛ ምንጠብቀው

[01:27:50] እየሱስ ይመጣል ብለን እየጠበቅን ነው። ለማንኛውም ወደዚህ

[01:27:53] ሲመለስ ክርስቶስ ኢየሱስ

[01:27:58] እኔ በቃ ከማንም በታች እንደሆነ አድርጎ

[01:28:01] ይቆጥሩታል

[01:28:03] በቁርዓቸውም

[01:28:06] ሞልኮትነቱ አለ

[01:28:09] ሱራ 19

[01:28:12] 34

[01:28:14] ሱራ

[01:28:16] ሶስት 45

[01:28:20] ሱራ አራት ቁጥር 171

[01:28:24] አልመሲህ ኢሳ ቃል ነው ብሎ ያስተምራል

[01:28:28] ቃል ብሎ ያስተምራል

[01:28:30] በቁርዓን ውስጥ ልብ በሎችን በቁርአን ውስጥ

[01:28:36] ቃል የተባለ ኢሳ ብቻ ነው በቁርአን ለሌላ አካል አልተሰጠም ቃል

[01:28:42] የሚባል በመጽሐፍ ቅዱሳችን ደግሞ ቃል የተባለ ኢየሱስ ብቻ

[01:28:48] ቅድም አንተ በጠቀስከው ማለት ነው።

[01:28:49] >> እ

[01:28:50] >> ሎጎስ

[01:28:51] >> እ

[01:28:51] >> መገኛ የሌለው ከዘላለም የነበረው ከእግዚአብሔር አብ ጋር

[01:28:55] የነበረው ፈጣሪ

[01:28:58] እሱን ነው ቁርአንም ሶስት ቦታ ጠቅሻለው መጽሐፍ ቅዱሳችን

[01:29:03] ዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ አንድ ከቁጥር 1 እስከ ሶስት እና ራዕይ

[01:29:06] ምዕራፍ 19 ቁጥር 13 በደምም የተረጨው ልብስ ተጎናፏል ስሙ

[01:29:11] የእግዚአብሔር ቃል ተባለ የተባለለት

[01:29:15] ታዳ

[01:29:16] ክርስቶስ ኢየሱስ ሰው መሆኑ ቃሉ ሲጋ የተባለለት ዮሐንስ ወንጌል

[01:29:21] ምዕራፍ አንድ ቁጥር 14 እንደሰዎቹ ቀላል አድርጎ

[01:29:27] ማየት ቻለው ለምን እንደመጣ አለማውቃቸው

[01:29:32] >> እ

[01:29:33] >> ለምንድነው የመጣው እየሱስ ለምን ቃሉ ሲጋ መሆን ተፈለገ

[01:29:39] ለውን ለምን ስለ እኛነትን ወሰደልን እየሱስ ለምን የሃጣ ጣት

[01:29:45] ምሳሌ ሆኖን ሲጋው ወሰደ እየሱስ ምክንያቱም አደም ነው ከጀነት

[01:29:50] የወጣው እየሱስ ክርስቶስ እኮ ሰው ነው ሴት ነው የወለደ አሁን

[01:29:54] ምንድነው ሰው ብቻ ነው የሚገልጡ እንጂ ለምን ሰው ሆነ የሚለውን

[01:29:58] አላወቁት

[01:30:00] እሱን ጅኒ ምን አደረገ ሰው

[01:30:04] ለምንድነው ሰው መሆን የተፈለገ ቃሉ ሲጋ ሆነ የሚል ሰው ነው

[01:30:10] የወደቀው

[01:30:12] ሰው ከጀነት ወጣ

[01:30:15] ሰው የአላህን ህግ ጣሰ የአላህን ትእይዛዝ ጣ ጣሰ

[01:30:21] መስመሩን ነው የተላለፈው

[01:30:23] ከዛ ወደቀ የሰው ልጅ

[01:30:26] ተሰጣቸው

[01:30:28] ግን መጠበቅ አልቻሉም የጽሁፍ ግ ተሰጣቸው እሱንም መጠበቅ

[01:30:33] አልቻለም የመጨረሻው ግን የመጨረሻው ግ የጸጋ ነውና እየሱስ

[01:30:39] ክርስቶስ አንድ ያልጁ እግዚአብሔር አብ ወደ ምድር ላከውና

[01:30:46] መጽሐፍ ቅዱስ እንደምናገር ኢሳያስ ምዕራፍ 53 ቁጥር 10 ላይ

[01:30:52] በደዌ

[01:30:53] ዘንድ ፈቀደው እንደሚል ክርስቶስ ኢየሱስ በመስቀል ላይ ስለ

[01:30:59] አብዶ ዋጋ እንዲከፍል እግዚአብሔር አምላክ ፈቀደው እና ጨነባት

[01:31:06] ኤሎሄ ኤሎሄ እንዲህ ይላል ታዲያ እሱ ኤሎሄ ኤሎሄ ካለ ወደ ማን

[01:31:11] እየጮኸ ነው።

[01:31:13] ክርስቶስ ኢየሱስ ሰውኛውን አላወቁ ሞለኮትን አላወቁም።

[01:31:17] ተሰቃየ የሚባል ሞሎኮት ነው እንዴ ተሰቃየ መለኮት ይሰቃያል

[01:31:21] ወይ? አይሰቃይም መጽሃፍ ቅዱስ ነው የሚለኝ።

[01:31:25] አይሞትም ሞለኮት መጽሐፍ ቅዱስ ነው የሚለኝ። ቆላሲያስ ምዕራፍ

[01:31:29] አንድ ቁጥር 22 ላይ

[01:31:32] እግዚአብሔርን ያስዳሰተው ምንድነው የክርስቶስ እየሱስ የሲጋ ሞቱ

[01:31:36] ነው። የመለኮት ሞቱ አይደለም መለኮት ሲጀመር ምን አይሆንምና

[01:31:40] አይሞትምና እና መጽሃፍ ቅዱሳችን እኔ መከተል መከተል የጀመርኩት

[01:31:46] መሃፍ ቅዱሴን

[01:31:48] ምንድነው ምለው አንደኛ ጴጥሮስ ምዕራፍ 3 ቁጥር አስራ ስምንት

[01:31:53] ክርስቶስ ኢየሱስ የሞተው በሲጋ ነው እንጂ በምን አይደለም

[01:31:56] በመለኮት አይደለም በሲጋ ሞተው በመንፈስ ግን ህያ ሆኖ እዛው

[01:32:00] መንፈስ ሄዶ ወይኔ ላሉት ወንጌልን ምን አደረገላቸው ሰባከላቸው

[01:32:05] ነው ምለው ለምንድነው ሰው የሆነው

[01:32:10] ሰው ስለወደው

[01:32:21] የአዳም ዘሮች ሁሉ ሃታኞች ናቸው ይላል እሱ ታዲያ እሱ ከሞተ

[01:32:27] ሰማይ እና ምድርን ማን ጠበቀ ለሶስት ቀን ለሶስት ቀን እሱ

[01:32:32] መቃብር ውስጥ ከቆየ ሰማይ እና ምድርን ማነው የጠበቀው እራሱ

[01:32:35] ነው የጠበቀው ሞተ እያላችሁ አይደላ አይደለም እንዴ አዎ የሞተው

[01:32:39] ሰው ነው እንጂ ሞለኮት አይደለም። መለኮት አይሞትም እና እኔ

[01:32:44] አብዶ የሚሞት ፈጣሪ የለኝም።

[01:32:47] እናንተ ካላችሁ አላውቅም እንጂ የሚከተለው ፈጣሪ የሚሞት ፈጣሪ

[01:32:53] አይደለም። ክርስቶስ በሲጋው ነው የሞተው። ሲጋው ፈጣሪ

[01:32:57] አይደለም። ፈጣሪነቱ ደግሞ እሰው አይደለም። ሁለቱን ይዞ ነው

[01:33:02] የሚኖረው ክርስቶስ ኢየሱስ።

[01:33:04] አምላክነቱምሩ

[01:33:07] የመለኮታዊ ነቸሩንም ይዞ በአንድ ላይ ይኖረዋል። ምንድነው

[01:33:11] የሞተው? ሰው እኛ፣ ምንድን ነው የተመታ? ሰውኛው፣ ምንድነው

[01:33:17] የደከመው? ሰውኛው፣ ምንድን ነው ራው ምግብ የፈለገው? ሰውኛው

[01:33:23] እንጂ

[01:33:26] መለኮት ወይም ፈጣሪነቱ

[01:33:28] አይደለም።

[01:33:30] አይደለም!

[01:33:31] ስለዚህ ወንድሞቼ ወንድም ሙስሊም የእስልምና ሀይማኖት ተከታይ

[01:33:36] ሙስሊሞቼ

[01:33:38] ማወቅ ያለባችሁ ችሁ ክርስቶስ ኢየሱስ ከሰማይ እንደመጣ

[01:33:45] እንደው የናንተ ኢሳም ከሰማይ እንደመጣ ቁርአን ተጽፎላችኋል ሱራ

[01:33:50] 349 ላይ

[01:33:54] በኒ እስራ

[01:33:56] አንዲቱም

[01:34:01] ብሎ

[01:34:08] እኔ ከጌታዬ ዘንድ በተአምር ወደ እናንተ መጣሁ ይላል ከማ ዘንድ

[01:34:14] ከጌታዬ ዘንድ በመጽሐፍ ቅዱሳችን ደግሞ እኛ ምንከተል ነው

[01:34:19] መጽሃፍ ቅዱሳችን እየሱስ ደግሞ ከየት ነው የመጣ ከጌታ ዘንድ

[01:34:22] ነው የመጣው መሃፍ ቅዱስ የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ስምንት ቁጥር

[01:34:26] 42 እኔ ከአብ ወጥቼ መጥቻለ ነው የምለው

[01:34:32] ስድስት

[01:34:34] 38 አካባቢም ደግሞ ከሰማይ እንደመጣ ይነግረናል እ

[01:34:39] >> ከሰማይ እንደመጣ ሰው ክርስቶስ እየሱስ ማምጣቱ ሲጋ መልበሱ

[01:34:45] ስለኛ ሰው ማሁኑ እኛ ስለጠፋን ነው እኔ አሁን በሱ ባለን ኖሮ

[01:34:50] አንተ ጴንጤ መተህብኝ መንግት ትገባለህ ብትል ወላሂ አለም ነው

[01:34:55] የምለው ለምን የዲህነት ራዳር ውስጥ አልገባውም ቀለበት ውስጥ

[01:34:59] አልገባውምና

[01:35:01] ስለዚህ መሸማቀቅ አያስፈልግም ክርስቶስ እየሱስ ሰው እንደሆነ

[01:35:07] የማይ ማያምን ክርስቶስ ክርስትያን እራሱ ክርስቲያን ነው ብዬ

[01:35:11] አላስብም። ሰው እንደሆነ

[01:35:13] >> እሺ

[01:35:15] >> ታዳ ሰው ካልሆነ እኔን እንዴት ሰው ካልሆነ እኔን እንዴት

[01:35:19] ያድነኛል ሰው ካልሆነ

[01:35:21] >> እንዴት ሊወክለን ይችላል?

[01:35:22] >> እንዴት ሊወክለኝ ይችላል? በደርግ ዘመን

[01:35:27] በኮሚኒስት ዘመን

[01:35:30] እግዚአብሔር የለም የሚባልበት ዘመን

[01:35:34] እ ገብታችሁ ቤተሰቦቻችሁን እንደሆነ አስተምሮ አሉት።

[01:35:39] >> እ

[01:35:39] >> ባላለ እኔ አልነበርኩም በዛ።

[01:35:42] እግዚአብሔር የለም ብላችሁ አስተምሩ አላቸው። ቤተሰቦቻችሁ ማወቅ

[01:35:46] አለባቸው። ከዛሬ ጀምራችሁ ማስተማር አለባችሁ ብሎ ትዕዛዘ

[01:35:49] ተሰጣቸው እና አንዱ ጨካኝ ገፍቶ ቶሎ እራት ብሉና ዛሬ

[01:35:54] የሚያስተምራችሁ ትምህርት አለኝ። አለ ይባላል

[01:35:58] ጨረሳችሁ እራታችሁን? አዎ። ዛሬ ደግሞ የሚያስተምራችሁ ግድህ

[01:36:03] ስለ እግዚአብሔር አለመኖር ነው። አላቸው። ይባላል። እንግዲህ

[01:36:08] ከኔ ጋራ እግዚአብሔር የለም በሉ አሉ እግዚአብሔር የለም

[01:36:10] እግዚአብሔር የለም በሉ እግዚአብሔር የለም የሱ ትንሽ የመጨረሻ

[01:36:13] ልጅ ተዋህት ልጅ አባዬ ጥያቄ አለኝ አለች አሉ።

[01:36:19] እግዚአብሔር ከሌለ ርእሱ ራሱ ከየት መጣ።

[01:36:22] >> ያ እግዚአብሔር ከሌለ ደጋግመ ለምን ታስብለናለህ? አለው እያለ

[01:36:28] በጭንቅላቴ ውስጥ እየደወለ ነው። እንግዲህ እንዳትራሽኑን

[01:36:31] እግዚአብሔር የለም እንላለን። ነገር ግን ጭንቅላቴ ውስጥ እራሱ

[01:36:34] አለው እያለ እየደወለ እያስካድክን ነው። አልሰቀሉትም ካለ

[01:36:38] ስቅለቱ አለ ስቅለቱን ሊያስኬደን ነው እንጂ

[01:36:41] >> እህ

[01:36:41] >> የመስቀሉን ቃል ሊያስኬደን ነው የመጣው ይሄን ማወቅ አለብን እኛ

[01:36:45] እውነታችን ስለሆነች ማለት ነው። እየሱስ እንደተሰቀለ ካላመን

[01:36:49] እኮ እምነታችን ጎዶሎ ነው እምነታችን ሙሉ አይደለም የክርስቶስ

[01:36:53] ኢየሱስ መሰቀል ነው። እሱ ነፍሱን መስጠት ነው እሱ በሞተ ጊዜ

[01:36:58] መጋረጃ ከላይ እስከ ታች በሁለት ተቀደደ ነው ምለው

[01:37:02] ከእግዚአብሔር ጋር ታረቀኛ ይሄን እናውቃለን አለን።

[01:37:05] >> በዋናነት ማድረግ ያለባቸው ሞቲቩ ምንድነው? ኢንተንሽኑ

[01:37:10] ኢንተንሽኑ ምንድነው? ኢየሱስ ክርስቶስ የመጣበት አላማው

[01:37:13] ምንድነው? ለማዳን ነው። ፍቅሩ ነው እስከዚህ ድረስ ያመጣልን።

[01:37:17] እየሱስ እንደዚህ እንዲሆን ያደረገው ለሰው ልጆች ሁሉ ካለው

[01:37:21] እውነተኛ ፍቅር እ ሰው ለሰው አይሞትም።

[01:37:25] >> የሰውን በደል ለመሸፍን አያደርግ ማድረግ የሚችለው የተወሰነ

[01:37:28] ነገር ፈርዝ ሊያደርግ ይችላል። ምን አልባት ለሚወደው ሰው ሮሜ

[01:37:30] መጽሃፍ ላይ እንደሚናገረው የሆነ ነገር ሊያደርግ ይችላል። ግን

[01:37:34] እየሱስ ክርስቶስ ክርስቶስ በአለም ላለ ሁሉ መስቀል ለሰው ልጆች

[01:37:38] ኃጢአት ሊሞት ሰው ሆነ በምድር ላይ የሰው ሰው የሚመላለሰውን

[01:37:43] ምልስ ተመላለሰ ከሃጥያት ውጪ ከሃጥያት በስተቀር በነገር ሁሉ

[01:37:47] ተፈተነ እንደሰው አለፈ ነገር ግን ሃጥያት ሊያሸንፉ አልቻለም

[01:37:51] ሰዎች ሁሉ በሃጥያት ወድቀዋል በሃጥያት ተሸንፈዋል ኃጢአት

[01:37:54] ያልሰራ ማንም የለም መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚናገር

[01:37:57] >> ሰው ሁሉ ሃጢያትን ሰርተዋል አንድም ጻድቅ የለም ነገር ግን

[01:38:02] በክርስቶስ ቤዛነት ደግሞ ከእንደገና ጽድቅ እንደሚናገር መሃፍ

[01:38:05] ቅዱስ ሲናገር አንድም ጻድቅ የለም አንድም ሃጢያት ያልሰራ የለም

[01:38:07] አንድም ህግን ጠብቆ እግዚአብሔርን ያስደሰት የለም እግዚአብሔር

[01:38:11] አርፌባለው እፎይ ብዬ ያለ ሰው የለም ሁሉም ኃጢአተኛ ነው ሁሉም

[01:38:16] ኃጢአትን ሰርቷል ከሃጥያት ቀንበር ስር ወድቋል ይላል መጽሃፍ

[01:38:20] ቅዱስ ስለዚህ ለወደቀው ሰው እግዚአብሔር ደግሞ መድሃኒትን ላከ

[01:38:25] አንድ ልጁን ክርስቶስ ኢየሱስን ላከ ለአብሔር ይሁን እዚህ ጋር

[01:38:30] አንድ ጥያቄ ማንሳት እፈልጋለሁ የኢየሱስ ክርስቶስ ልጅነት

[01:38:33] እየሱስ ክርስቶስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው ስንል ምን

[01:38:37] ማለታችን ነው? ወይም ደግሞ መጽሐፍ ቅዱስ እየሱስ የእግዚአብሔር

[01:38:41] ልጅ ነው ሲል ምን ማለት ነው? እንዴት ትረዳዋለህ?

[01:38:45] >> ወደ መጽሐፍ ቅዱስ ሳልመጣ በፊት ትንሽ ከቁርአን ብንየው

[01:38:49] >> ቆንጆ በጣም

[01:38:50] >> ውድ ሙስሊም ወገኖቼ

[01:38:54] ሱራ 19

[01:38:57] ሱረቱል ማሪያም

[01:39:00] እኔ ንጹህ ልጅ ላንቺ ሊሰጥሽ የጌታ መልክተኛ ነኝ ይላል ይላል

[01:39:03] ይላል ቁርአን

[01:39:06] ቃለ ኢነማነ ረሱል ረቡብክ ሊበለክ ጉላመን ዘኪያለን ንጹህን ልጅ

[01:39:10] አለ

[01:39:12] ከዛ ቁጥር 20 ላይ ቃለ ያናየኩን ጉላሙን ወላለም ያምሳስ

[01:39:16] በሸሩን ወላለም አኩ በጊያ

[01:39:19] በጋብቻ ሰው ያልነካኝ ሆኜ አማንዝራም ሳልሆነ ለኔን ልጅ እንዴት

[01:39:23] ይኖረኛል ብላ ትከራከራለች ሃሳቡ ከየት ነው የወሰደው መሰለህ

[01:39:28] ከኡቃስ ወንጌል ምዕራፍ አንድ ከቁጥር 36 ጀምሮ ያለውን ታሪክ

[01:39:32] >> ማርያም ከገብርኤል ጋር ያደረገችው ኮንቨርሲሽን

[01:39:34] >> ኢት

[01:39:35] >> እ

[01:39:37] >> ከዛ ቁጥር 21 ላይ

[01:39:41] ልብ በል አሁን ሊጠይቅህ ነው እጠይቃለሁ

[01:39:45] ቁጥር 21 ላይ ቃለክ ቃለኪ

[01:39:50] ሃይሉን

[01:39:51] ወሊነጃመን

[01:39:54] አምራቅያ

[01:39:56] አላትም ነገር እኮ እንደዚህሽ ነው ጌታሽ እርሱ በኔ ላይ ነው

[01:40:02] ለሰዎች ሰዎችም ተአምረ ከኛም ችሮታ ችሎታ ሳይሆን ችሮታ ቻሪነት

[01:40:09] >> እ

[01:40:09] >> ከኛም ችሮታ ሊናደርገው ይህንን ሰራን የተፈረደም ነገር ነው

[01:40:14] ነፋባትም ይላል ቁርአን

[01:40:17] ኦኬ ቁጥር 19 ላይ መላኩ ጂብሪል ይዞ መጣ ምኑን ጂብሪል

[01:40:25] ምኑን ልጁን ጅብሪል ይዞ ምኑን ይዘው መጣ ልጁን ወዴት ወደ

[01:40:30] ማርያም ቁጥር ሃያ ላይ ተከራከረች አልቀበልም እኔ እኮ አመንዝር

[01:40:35] አይደለሁም አለች።

[01:40:37] ገና ቁጥር 21 ላይ ነው የተቀበለችው ልጁን።

[01:40:40] >> እ

[01:40:41] >> ቁጥር 20 ላይ ልጁ የማን ነው?

[01:40:44] የማን ነው ብለህ ነው ምታስበው?

[01:40:46] >> የ

[01:40:48] >> እንደ ቁርአን እራሱ ማናችሁም እስቲ ተሳተፉበት እና

[01:40:52] >> የስ

[01:40:53] >> የትኛውም ይሄን ይሄን ድምጽ የሚሰሙ ወገኖች ቁጥር 20 ላይ

[01:40:57] ጂብሪል ይዞ መተዋል።

[01:40:59] >> የስና

[01:41:00] አምሪ ቁጥር አስራ ዘጠኝ ላይ ጂብሪል ይዞ መተዋል። ቁጥር 20

[01:41:03] ላይ ተከራከረች አልተቀበለችውም።

[01:41:05] >> እ

[01:41:06] >> ቁጥር 21 ላይ ነው ተቀበለችው። ግን ቁጥር 20 ላይ ልጁ ኢማ

[01:41:10] የጅብሪል ነው? አይደለም።

[01:41:12] >> አይደለም

[01:41:13] >> የማርያም ነው አልተቀበለችም የማርያም ነው እንዳንልም ራሱ

[01:41:16] አልተቀበለችም።

[01:41:17] >> ልጁ የማን ነው? ጂብሪል ከማን ነው ይዘህ መጣ?

[01:41:21] >> ከአላህ ስለዚህ ባለቤትነቱ የማን ነው? የአላህ ነው። የማ ልጅ

[01:41:26] ነው? የአላህ ልጅ ነው። ታዳና አላህ እና ማርያም ተጋቡ?

[01:41:32] አላህ እና ማርያም ባልና ሚስት ሆነን አይደለም እግዚአብሔር

[01:41:36] ከዚህ ኑ ጽሁኑ

[01:41:38] >> ይሄንኑ የሚመስል

[01:41:40] ሱራ ሶስት አርባ አምስት ላይ ልብ በል መላክትም ያሉትን

[01:41:46] አስታውስ ብሎ ማርያም ሆይ አላህ ከእርሱ በሆነው ቃል ይላል

[01:41:54] ስሙም አልመሲህ ኢሳ ማርያም ልጅ ነው ቃል ነው

[01:41:59] >> እ

[01:41:59] >> ከርሱ የሆነ ቃል አለ ሱራ 19 ላይ ልጅ አለ።

[01:42:04] >> እ

[01:42:05] >> ሱራ ሶስት አርባ አምስት ላይ ቃል አለ። ሁለቱም ስለማን ነው

[01:42:11] እያስተማረ ያለው? ስለ አንዱ ስለ አልመሲህ ኢሳ ነው።

[01:42:14] >> እ

[01:42:15] >> ኦኬ አስራ ዘጠኝ አስ 19 ላይ በምንድነው ሚያበስራት? በልዩ።

[01:42:20] ሶስት አርባ አምስት ላይ በምንድነው ሚያበስራት በቃሉ።

[01:42:23] ሁለት አካል ናቸው ወይ እነዚህ ነገሮች?

[01:42:26] አንድ ነው።

[01:42:30] ቃሉ

[01:42:30] ልጅ ነው።

[01:42:32] ልጁ ቃል ነው።

[01:42:36] ሶ

[01:42:38] እያለ ያለው በቁርአን እራሱ ማንን ነው? ቃሉን ነው።

[01:42:42] ጠቅሼለሁ ሱራዎችን

[01:42:44] >> የስ

[01:42:45] ወደ መጽሐፍ ቅዱስ እንምጣ። ልጅ ማለት ምን ማለት ነው?

[01:42:49] ቤተክርስቲያን

[01:42:51] ስለ ክርስቶስ እየሱስ የእግዚአብሔር ልጅነትን ታስተምራለች።

[01:42:55] የባህሪው ልጅ ነው።

[01:42:58] ሞለኮታዊ ልጅ ነው የአብ ልጅ ነው ብሏል ግን ትርጉሙ ምንድነው

[01:43:03] ነው ጥያቄው ለነ ጀማሌ ያልገባው ጥያቄ ነው እንዴት እንዴት ልጅ

[01:43:08] >> እ

[01:43:08] >> ማለት እነ አብዱርህማን አልገባቸውም ቀለል አድርጌ የገባኝን

[01:43:13] ነገር መናገር ሊናገር

[01:43:16] ለምሳሌ ዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ አንድ ቁጥር ሶስት ላይ

[01:43:21] ሁሉ በማ ሆነ ይላል

[01:43:23] >> በእርሱ ሆነ ይላል

[01:43:24] >> እርሱ ማነው

[01:43:26] >> እርሱ ቃል የነበረው

[01:43:27] >> ቃል ነው ሶ እግዚአብሔር

[01:43:31] ሰማይ እና ምድርን ሁሉንም ነገር በማን ፈጠር በቃሉ ማለት ቃሉ

[01:43:38] ከአብ ዘንድ የነበረ ከስላሴ አካል አንዱ የነበረው

[01:43:43] እየሱስን ነው አይደለም

[01:43:46] >> ሰው እግዚአብሔር አብ ሁሉንም በቃሉ ፈጠረ ቃል ኢየሱስ ነው

[01:43:50] >> እ

[01:43:51] >> ይሄንኑን ይዘን ወደ ኤብራውያን ምዕራፍ አንድ ቁጥር 2 እንሄድ

[01:43:57] ልጅ ያህል ልጅ የምንለው ቀለል ባለው መልኩ ማለት ነው።

[01:44:00] >> እ

[01:44:01] >> ቁጥር አንድ ላይ እንደሚለው እንግዲ በብዙ ጎዳና በብዙ መንገድ

[01:44:06] ለአባቶቻችን ተናገረ ምናምን የሚለውን ካለ በኋላ ቁጥር ሁለት

[01:44:09] ላይ

[01:44:11] እ ዓማትን በፈጠረበት ይላል

[01:44:15] >> በልጁ

[01:44:16] >> ዓላማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ በመጨረሻው ዘመን ለኛ ተናገረን

[01:44:23] ይላል።

[01:44:24] >> ኦኬ እግዚአብሔር አለማትን በማን ፈጠረ ነው እያለ ያለው

[01:44:28] የኢብራውያን ጸሃፊ በልጁ አለ።

[01:44:31] >> ኢሳ ዮሐንስ ደግሞ አላማትን የፈጠረ አለማት የተፈጠረው ደግሞ

[01:44:35] ሁሉ በማን የተፈጠረ በቃሉ አለ።

[01:44:40] የእብራዊያን ጸሃፊ ኢየሱስን በልጁ አለ።

[01:44:45] ዮሐንስ ደግሞ በቃሉ አለ። ታዲያ ልጁ ምንድነው?

[01:44:51] ዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ አንድ ቁጥር አስራ ስምንት ላይ ሁላችንም

[01:44:55] እንደምናውቀው እግዚአብሔር አብን ያየው ማን የለም ብሎ ከአብ

[01:45:00] ዘንድ የነበረውን ልጁ ስለሱ ምን አደረግልን? ተረክልን

[01:45:03] >> ተረክልን ማነው እሱ ከአብ ዘንድ የነበረ ልጅ ማለት ነው ቃል

[01:45:07] ነው።

[01:45:09] ቃል ነው። የስላሴ አካል አራት አይደለም ሶስት ነው አይደለ?

[01:45:13] >> ሦስት ነው በመለኮት አንድ የሆነው

[01:45:16] ዮሐንስ ቃል ብሎ ገለጠ የእብራውያን ጸሃፊ ደግሞ ልጅ ብሎ

[01:45:19] ገለጠ። ልጁ ቃል ነው ቃሉ ልጁ ነው። ስለዚህ ልጁ ከዘላለም

[01:45:24] የነበረው ነው። ሚንስ

[01:45:26] ቃል ነው። ካላስ ይሄ ነው እኛ የምናውቀው የክርስትና

[01:45:30] የእግዚአብሔር ልጅ ነው ብለው የምንለው ቃሉ ከዘላለም ሞሎኮታዬ

[01:45:34] ግን

[01:45:36] ሁለተኛም አለ እየሱስ የሰው ልጅ

[01:45:39] >> እ

[01:45:40] >> ሰውኛ ማለት ነው። የሞት የለም

[01:45:43] ከሙተን የተነሳ አሁንም በአብቀኝ ያለው አይን የወጉት አይኖች

[01:45:48] ደግሞ እያዩ ተመልዘው የሚመጣ የሰው ልጅነትም አለ አንደኛ

[01:45:53] ጢሞቶስ ምዕራፍ ሁለት ቁጥር አምስት ውስጥ አንድ እግዚአብሔር

[01:45:57] አለን

[01:45:58] >> በሰው እና በእግዚአብሔር ማከል

[01:46:00] >> አንድ አለን እሱም በሰው እና

[01:46:04] >> እግዚአብሔር በእግዚአብሔር መካከል አስታራቂ

[01:46:08] እሱም ማነው ሰው የሆነው

[01:46:10] >> ክርስቶስ ነው

[01:46:11] >> ክርስቶስ ሰውኛዉ

[01:46:14] ሰው የዛሬ 2000

[01:46:17] ምናምን አመት የሆነልን ነው ከሰው የአብርሃም ዘር ሆነ ምናምን

[01:46:21] ወሰደው ብሎ ማቲዎስ ወንጌል ምዕራፍ አንድ ላይ የዘረዘርልን

[01:46:27] ማለት ነው።

[01:46:28] >> እህ

[01:46:29] >> እከሌ እኬሌን ወለደ እያለ እስከ ክርስቶስ እየሱስ የሲጋ ዘር

[01:46:34] ላይ መጣ። በሲጋ የተወለደ እሱም ልጅ ነው። ግን የእግዚአብሔር

[01:46:39] ልጅ ሳይሆን የሰው ልጅ ነው።

[01:46:42] ከዛ ለአለም የነበረ አይደለም ያ ልጅነቱ ይሄ ስጋው ማለት ነው።

[01:46:46] >> እ

[01:46:46] >> ከሰው የተወሰደ ለዚሁ ቃሉ ስጋ ሆነ ብለን ስጋነትን ወሰደልን።

[01:46:51] የእግዚአብሔር ልጅ ግን ከዘላለም የነበረው ነው።

[01:46:54] >> ቃሉን ነው።

[01:46:56] ቃሉን ነው። ስለዚህ ሁለትን የቸሩም ይዞ እንደሚቀጥል ክርስቶስ

[01:47:01] ካል ከዘለዓለም ሁለት እንደራ አልነበረም።

[01:47:05] አዳደረኝ ግን ለዘለዓለም የኖረው።

[01:47:07] >> ለዘለዓለም እንዲሁ እያየሁ ከዛ እንዲሁ ደግሞ እ ገነት ወይም

[01:47:13] ደግሞ በአዲስቷ ጀሩሳሌም ከዘላለም ለዘላለም

[01:47:18] በዚሁ በትንሳዊ አካል ከሱ ጋር እንቆያለን ማለት ነው።

[01:47:21] >> የስ በጣም የሚገርም አለው መገላለጽ ነው የገለጥከው። እየሱስ

[01:47:25] ክርስቶስን ልጅነት ስንረዳ

[01:47:28] ብዙ ጊዜ ኮንትሮል ሆኖ ይነሳል። የሚነሳው ነገር አንዱ

[01:47:32] ምንድነው? ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው ብላችሁ ካመናችሁ

[01:47:37] ከእግዚአብሔር ያንሳል ማለት ነው። የሚል ደምዳሜም ጋር

[01:47:41] ይደረሳል። እንግዲህ አባት ነው የሚቀድመው ልጅ ነው የሚቀድመው

[01:47:45] የሚል የሰውኛ አገላጥ ስላለ አባት ኖሮ ነው ልጅ የሚመጣው የሚል

[01:47:51] አገላለጽ ስላለ በዚህ አገላለጽ የሚገልጹ አሉ።

[01:47:54] መጽሐፍ ቅዱሳችን ግን በዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 3 ቁጥር አስራ

[01:47:57] ስድስት ላይ አንዲያ ልጁ ብሎ የሚጠቅሰውን የግሪኩ ቃል ሞኖስ

[01:48:03] ይላል።

[01:48:05] የባህሪ ልጁ ወይም ደግሞ ከእርሱ ጋር ዘላለም ለዘላለም የነበረ

[01:48:10] ልጁ እንደማለት ነው።

[01:48:13] ከሱ ከእግዚአብሔር አብ የማያንስ ልጁ ማለት ነው። እኩል የሆነ

[01:48:17] ልጁ ማለት ነው። ዘላለማዊ የሆነ ልጁ ማለት ነው። እና የእየሱስ

[01:48:24] ክርስቶስ ልጅነት

[01:48:26] ከእግዚአብሔር አብ የሚያሳንሰው አይደለም። ዘላለማዊ ነው ቅድም

[01:48:31] እንደገለጽነው። በጣም ዮሐንስ በወንጌሉ በጣም የገለጸው ዮሐንስ

[01:48:35] ምዕራፍ 1 ቁጥር 1 ላይ ቅድም ያነሳነው እስከ ቁጥር ሶስት

[01:48:39] ድረስ ያለው ሁሉ በእርሱ እንደተፈጠረ ይነግረናል። ከዛ ደግሞ

[01:48:43] ይሄ ሁሉን የፈጠረው ወደ ምድር የተላከው የእግዚአብሔር አንድ

[01:48:47] ልጁ የሆነው እየሱስ ከእግዚአብሔር አብ ጋር ለዘላለም የነበረ

[01:48:51] እኩል የሆነው ልጁ ነው።

[01:48:54] የታዘዘው ስላነሰ ሳይሆን እኩል የሆነ ልጁ ነው ብሎ ደግሞ

[01:48:59] ያስረዳናል። ስለዚህ በእስልምና ውስጥ ያሉ ሙስሊም ወገኖቻችን

[01:49:03] እንዲሁም ደግሞ በክርስትና ውስጥም ሆኖ ጥያቄ የሚፈጥርባቸው

[01:49:07] ወገኖቻችን በደንብ በአጽኖት ሊረዱት ይገባል።

[01:49:10] >> አዎ እዚህ ጋር በጣም ይቅርታ

[01:49:13] >> ኦኬ መጽሃፍ ቅዱሳችን ላይ ብዙ ቦታ አብ ከኔ ይበልጣል

[01:49:19] >> ብዙ ጊዜ ሙስሊሞች የሚጠቅሱት እሱን ነው እ

[01:49:23] >> ለምሳሌ የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 5 ከቁጥር 28 እስከ 30

[01:49:27] ያለው

[01:49:28] >> እህ

[01:49:29] >> እ እኔ ከአባታችን ከአብ እንደሰማሁት እፈርዳለው እንጂ

[01:49:33] >> ፍርድ ተሰጠው

[01:49:34] >> ፍርድም ምናምን እያለ የሚቀጥለው ከአበታቸው ምኑ ነው ከአበታቸው

[01:49:38] ነው ሞለኮቱ ነው ሰውነቱ

[01:49:40] >> እ

[01:49:41] >> መለያየት አለበት

[01:49:42] >> የስ

[01:49:44] እኔ ከአበታችን ነኝ ያለው

[01:49:48] የሰውኛቸሩ ነው ወይስ መለኮታዊ ነው እ

[01:49:52] >> እሱ መለየት አለብን።

[01:49:53] >> የስ

[01:49:55] >> ቅድምም ከሞቱ፣ መነሳቱ፣ ከድካሙ፣ ከረሃቡ

[01:49:59] ጠቅሼዋለሁ።

[01:49:59] >> የስ

[01:50:02] ከአበታችን ነው ነኝ ብሎ ያለው ሞለኮት ሳይሆን ሰውነት ነው።

[01:50:08] እንጂ ክርስቶስ ኢየሱስ ከአበታቸው አይደለም። ፊሊጲሲዮስ ምዕራፍ

[01:50:13] ሁለት ቁጥር ስድስት ላይ

[01:50:18] ስልጣን

[01:50:20] መለኮትነቱ

[01:50:21] ከአብዝ ጋር እኩል ሆኖ ሳለ ይላል።

[01:50:26] የሚበላለጥ አላለም

[01:50:28] ዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 10 ቁጥር 30 እኔና አብ አንድ ነን

[01:50:34] ብሎ ስል ይሄ ሞለኮት ነው። ግን ከአብ በታች ነው ያለው ደግሞ

[01:50:37] ሞሎቱ ሳይሆን ለምሳሌ ማቲዎስ ወንጌል ምዕራፍ

[01:50:42] 24 ቁጥር 36 ላይ የዛች ቀን

[01:50:47] የእግዚአብሔር ልጁም ቢሆን የሰማይ መልአክም ቢሆን ከአበር ማንም

[01:50:52] አያውቅም ብሏል አደል? ብሏል አዎ። አያቅም ብሎ ያለው

[01:50:57] የክርስቶስ እየሱስ ሰው እኛ ነው ወይስ ሞለኮቱ?

[01:51:01] እሱ ነው መለየት አለብን።

[01:51:04] እንደሱ አላውቅም ብሎ ሲል ዋሸህ እንዴ? አልዋሽም እውነትም

[01:51:08] አያውቅም ምኑ መለኮትነቱ ሳይሆን ሰውነቱ አያውቅም።

[01:51:13] የሰው ትልቁ ፓርፖዙ አላማው የመጣ ስለ አብዶ

[01:51:20] ስለ አብርሃም

[01:51:22] መሞት ነው። ሊሞትልን ቤዛ ሊሆንልን ነው። የመጣው እሱም ማወቅ

[01:51:29] ስለሚገባ ምክንያቱም ብዙ ሰዎች ስለሚሰሙ ማለት ነው። ከአባታችን

[01:51:33] ነው ብሎ ያለው ሞለኮታዊ ሳይሆን ሰው ነው። አላቅም ብሎ ያለው

[01:51:37] ሞለኮታዊ ሳይሆን ሰው ነው። ሞት የምንለው ሞሎታዊ ሳይሆን

[01:51:41] ሰውኛው ነው። ደከመ በላ ጠጣ የሚለው መለኮታዊ ሳይሆን ሰው

[01:51:45] ነው። ግን የእግዚአብሔር ልጅ ስልጣኑ

[01:51:51] አምላክነቱ ከአብ ዘንድ እኩል የሆነ መጽሃፍ ቅዱስ ነው

[01:51:55] የነገረን።

[01:51:55] >> እሺ

[01:51:56] >> ሁለቱንም ለይታችሁ ብታውቁልን ሙስሊም ወገኖቼ

[01:52:00] >> ግን ደግሞ የተጻፈ ከቁርአን በፊት ነው እንጂ ቁርአን ከመጣ

[01:52:03] በኋላ የተጻፈ መሃፍ አይደለም ከቁርአን በፊት የደብረ መሃፍ ነው

[01:52:06] በመንፈስ ቅዱስ የተጻፈልን አንደኛ ጢሞቶስ ምዕራፍ 3 ቁጥር 16

[01:52:10] ላይ ቅዱሳት መሃፍት ሁሉ በእግዚአብሔር መንፈስ ተማርቶ ተጻፈ

[01:52:13] የተባለው ከቁርአን በፊት የተፃፈ እየሱስ ክርስቶስ ክርስቶስ

[01:52:18] መለኮትነቱም ሰውነቱም አስቀድሞ ነግሮናልና ወደ እሱ ብትሸጋገሩ

[01:52:23] የኔ ዛዜ ነው

[01:52:24] >> የስ

[01:52:26] ከዚህ በተጨማሪ እየሱስ ክርስቶስ የነበረበት

[01:52:30] ዘመንም ሊታወቅ ይገባል ምን አይነት ዘመን ውስጥ ነበረ እየሱስ

[01:52:35] እኔ አምላክ ነኝ ብሎ በግል ቢናገር ወይም ደግሞ እኔ ከአብ ጋር

[01:52:40] እኩል ነኝ ብሎ በግል ቢናገር ምን አይነት ነገር ሊደርስበት

[01:52:45] እንደ እንደሚችል የነበረበት ዘመን የነበረበት

[01:52:49] የአይሁዶች ግዛት ምን ሊያስከትል እንደሚችል ያቃል እንዲሁም

[01:52:54] ደግሞ አልቲሜት ጎሉን አቺቭ እንዳያደርግም

[01:52:58] የሚያደናቅፉ ነገሮች ነበሩ ለምሳሌ ጌታ እየሱስ ክርስቶስ ወደ

[01:53:02] ምድር የመጣበት ትልቁ አላማ ለሰው ልጆች ሃጢያት ሊሰቀል ነው

[01:53:06] ሊሞት ነው ዋጋ ሊከፍል ነው ያ እሱ የተላከ አላማው ነው

[01:53:12] በዚያ ዘመን ላይ ደግሞ እሱ ያንን ማድረግ ያለበትን

[01:53:17] ዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 17 ላይ የላከኝን ትዕዛዝ ሁሉ ፈጽሜ

[01:53:21] አከበርኩ እንዳለው ትእዛዛቱ ማለቅ አለባቸው ጊዜው መምጣት

[01:53:26] አለበት መድረስ አለበት እስከዛ ድረስ መነገር የሌለባቸው ነገሮች

[01:53:30] አይነገሩም

[01:53:32] ስለዚህ ያ ካልቸሩም ወይም ደግሞ የነበረበት ጊዜም ዘመኑም ሊጠና

[01:53:37] ይገባል ይሄንን ማወቅ አስፈላጊ ነው ብዬ አስባለው በአንድም

[01:53:40] በሌላ መልኩ እያነሳን ነበር እንደው ይሄ በጣም ሰፊ ሃሳብ

[01:53:44] እንደሆነ አቃለው ግን ግል በሆነ በሆነ መንገድ ለብዙ ሰው ጥያቄ

[01:53:47] የሚያስነሳ ስለሆነ

[01:53:50] ስላሴን የስላሴን አስተምሮ እንዴት ለሙስሊሞች ታስረዳለህ?

[01:53:55] ለሚያነሱስ ጥያቄ እንዴት ትመልስላችኋለህ?

[01:53:59] ሶስት አምላክ ነው ወይ ክርስቲያኖች የሚያመልኩት? አብ አባት

[01:54:03] ነው ብለን እየጠራን ነው። ወልድ ኢየሱስ ወልድ ልጁ ነው እያልን

[01:54:07] እያወራን ነው። መንፈስ ቅዱስም አምላክ ነው እያልን ነው።

[01:54:11] ሶርስቲያኖች ሶስት አምላክ ነው ወይ የሚያመልኩት?

[01:54:14] ክርስቲያኖች ደግሞ እ ለሙስሊሞች ለሚጠይቁት ጥያቄስ ምን አይነት

[01:54:18] ምላሽ ሊሰጡ ይችላሉ? ይሄንን ብናወራው

[01:54:21] >> አዎ ክርስትኖች ሶስት አምላክ አያመልኩም።

[01:54:25] ሶስት አምላክም የላቸውም።

[01:54:28] >> እ

[01:54:29] >> ከጥንት ጀምሮ እስከ ዘለዓለምም ሶስት ፈጣሪ የለንም።

[01:54:35] እንደዛም አናመልክም እንደዛ አስተምህሮም የለንም።

[01:54:39] >> ከቁርዓን ሊነሳ።

[01:54:42] >> ሱራስ ሱራ አራት ቁጥር 171 ዛሬ እንዲህ የሚል ቃል አላት

[01:54:48] አማልክት ሶስት ናቸው አትበሉ አለ

[01:54:52] ምኑን ተጠራጥሮ ይሁን ለምን ቁርአን ስለ ሶስትነት አመጣ ቅድም

[01:54:58] ስለ ስቅለት እንዳመጣ ነው ሁላ

[01:55:01] ለምን ሱራ አራት ቁጥር መቶ ሰባ አንድ ላይ

[01:55:10] መሲሉ

[01:55:12] ከመቱ አልቃይ መሪ

[01:55:16] ፈሚኑ

[01:55:17] ወላቁ

[01:55:19] ሰላሳቱን

[01:55:21] ለምን አለ? ወላ ተቁልሉ ሰላሳትን አማልክት ናቸው አትበሉ ለምን

[01:55:27] አለ? ለምሳሌ አላህን ጠቅሶልናል

[01:55:31] ካሊመቱ አላህ ወይም አልመሲ ኢሳን ጠቅሶልናል እንዲሁም ደግሞ

[01:55:36] መንፈስ የሚለውን ደግሞ ጠቅሶልናል ሶስቱንም ጠቅሶልናል ግን

[01:55:39] ስንት ናቸው አትበሉ አለ ሶስት ናቸው አትበሉ አለ

[01:55:42] >> እ

[01:55:43] >> ሶስቱን ጠቀስ

[01:55:44] ሶስት ናቸው አትበሉ አለ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው አለ ልብ

[01:55:50] በል ሶስት አለ ስንት ናቸው አትበሉ ሶስት ናቸው አትበሉ ስንት

[01:55:55] ነው አንድ ነው ሶስት ናቸው አትበሉ ብሎ ካለ አንዱ በሶስት

[01:56:01] እንደሚኖር ያውቃል ማለት ነው

[01:56:03] >> እህ

[01:56:04] >> እሱን ለማስካድ ነው የጀመረ ሊያስክድ ነው የመጣ ማለት ነው

[01:56:09] መጽሃፍ ቅዱሳችን በግዲህ ሂዱና ብሎ ማቲዎስ ወንጌል ምዕራፍ 28

[01:56:15] ቁጥር 19 ላይ አህዛቤን ሁሉ በአብ አንድ ወልድ ሁለት ወመንፈስ

[01:56:23] ቅዱስ

[01:56:25] ሶስቱንም ጠቅሶልን ሶስት ፈጣሪ ነው እንዴ ኖ ሶስት አካል ነው

[01:56:29] አንዱ በሶስት አካል ይኖራል

[01:56:33] አሁን

[01:56:35] እንዴት ፈጣሪ በሶስት አካል መኖር ቻለ

[01:56:39] የኔ ፈጣሪ ሁሉን ይችላል እንዴት አይችልም ሰማት

[01:56:44] ዙፋኔ ነው።

[01:56:47] ምድር የእግሬ መረገጫ ነው ካለ እንዴ እኔ በፕሌም ብዙ ጊዜ

[01:56:53] ሄጃለሁ

[01:56:55] ሰማይ ላይ ለአገልግሎት እሄዳለው

[01:56:59] ከዛ ሰማይ አየዋለሁ ልለ

[01:57:03] የት ጋር ነው የእግዚአብሔር ሰማይ በጣም ከባድ ነው

[01:57:08] የትኛውም ከ24 ሺህ ከፍታ ጫማ በላይ ብትሄድ ስሄድ አሁንም

[01:57:13] እንደገና ሰማይ

[01:57:14] >> እህ

[01:57:17] >> አንድ መቶ ሺ ከፍታ ጫማ ወደ ላይ ቢትሄድም እንደገና አሁንም

[01:57:21] ሰማይ ማንኛውም ሳይንቲስት ያልደረሰበት ሰማይ

[01:57:28] ዙፋኔ ነው ምድር የእግሬ መገረገ ምን ያህል ምን ያክል

[01:57:34] እግዚአብሄር ዳዊት አንድ ጊዜ አሁን እኔ ያሳብኩት ነገር ያሳበ

[01:57:38] ይመስለኛል እና እግዚአብሄር ምን ያክል እሱ ብሎ አስቦ

[01:57:44] አልቻለበትም

[01:57:45] >> እ

[01:57:45] >> ሊደርስበት ስላልቻለ ኦ ኦ መልሱ አንድ እና አንድ ነው

[01:57:49] እግዚአብሔር ትልቅ ነው እኛም አናውቀውም ብሎ ዘጋ

[01:57:54] >> ትልቅ ነው እግዚአብሔር ይሄ ትልቁ እግዚአብሔር ሰማይ እና

[01:57:58] ምድርን በሶስት አካል ሞልቶ ይኖራል በአንድ አምላክነት ሶስት

[01:58:02] አካል ብለን ስንል አብ አብ ነው ወልድ ቃል ነው መንፈስ ቅዱስም

[01:58:08] ደግሞ የእግዚአብሄር መንፈስ ምን አደረገኝ አለው እንደው ማነው

[01:58:12] ዳዊት ፈጠረኝ ነው አይደል መጽሃፍ ቅዱስ

[01:58:15] >> የእግዚአብሔር መንፈስ በውሃ ላይ ሰነበር ነው ምለው ዘፍጥረት

[01:58:20] ምዕራፍ አንድ ቁጥር ሶስት ላይ

[01:58:22] >> እህ

[01:58:22] >> so እግዚአብሄር ትልቁ አምላኩ ልጅ አለው ልጁ ከእግዚአብሄር

[01:58:28] አብ ጋር እኩል መንፈስ ቅዱስ ከእግዚአብሄር ጋር እኩል መንፈስ

[01:58:33] ቅዱስ ልጅ አይደለም ልጁም አብ አይደለም አብም መንፈስ ቅዱስ

[01:58:37] አይደለም እነዚህ ሶስት አካላት የማይታይ

[01:58:41] አካል ማለቴ ነው የሚታይ የሚጨበጥ የሚዳሰስ አካል ሳይሆን

[01:58:47] የማይታይ

[01:58:48] የማይጨበጥ

[01:58:50] የማይዳሰስ የሃንስ ወንጌል ምዕራፍ አራት ቁጥር 24 ላይ

[01:58:53] እንደምለው እግዚአብሄር መንፈስ ነው የሚያመልኩትም በእውነትና

[01:58:57] መንፈስ ሊያመልኩት ይገባል የሚለው ትልቁ እግዚያብሄር

[01:59:01] ታላቁ ሰማይ እና ምድርን የሚገዛ

[01:59:05] ሰማይ እና ምድርን ሳይፈጥር በፊትም የነበረ ሰማይ ዙፋኔ ነው

[01:59:10] ሳይልም በፊትም የነበረ ምን ላይ ነበረን አናውቅም። ትልቁ ነው

[01:59:15] እሱ ሁሉ ሞልቶ የሚኖር በሶስት አካል ይኖራል። ሶስቱም አካል

[01:59:20] የሚታዩ አካል አይደለም። የሚታዩ እነዚህ አካልን ደግሞ አይቼ

[01:59:25] እኖራለሁ ማለትም አትችልም። በታላቅ ብርሃን ውስጥ ስለሚኖር

[01:59:29] >> እሱ ከባድ ነው። እኔን አይተህ በሂወት ልትኖር አትችልም

[01:59:34] ተጠንቀቅ ብሎ ሙሴን ያስጠነቀ ትልቁ እግዚአብሄር በሶስት አካል

[01:59:39] ይኖራል። እንጂ ሶስት ፈጣሪ የለንም። አንዱ ፈጣሪ በሶስት አካል

[01:59:45] አልያ

[01:59:47] አሊያ ራሱ ነው ያለው።

[01:59:49] >> እሺ

[01:59:50] >> ልጁ ተጠመቀ።

[01:59:53] መንፈስ ቅዱስ ማቴዎስ ሶስት ላይ በእርግብ አምሳል መጥቶ

[01:59:58] አረፈበት። ሶስተኛ እግዚአብሔር አብ ድምጽ ከሰማይ ተሰማ ምን

[02:00:04] የሚወደው ልጄ ይህ ነውና እርሱን ስሙ የተባለ ሶስቱም አካላት

[02:00:09] አላት በአንድ ግዜ ተገለጠ ሶስቱ መቃለ

[02:00:13] >> የስ

[02:00:14] >> ይሄ ነው ስላሴ ብለን የምንለው ልክ አሁን እስልምና ውስጥ

[02:00:17] ተውሂድን ወደ ተውሂድ ነው ተውሂድ የሚል ቁርአን ላይ አልተፃፈም

[02:00:22] ተውሂድ ማለት የአላህ አንድነት ማለት ነው እኛም ስላሴ የሚል

[02:00:25] መጽሐፍ ቅዱስ ላይ አልተጻፈም ተውሂድ የሚለው ቁርአን አልተጻፈም

[02:00:29] ተውሂድ የሚለው ለምንድነው የመጣው ስላሴ ለማጥፋት ነው

[02:00:33] >> አብሶሊት ዋና

[02:00:36] >> እሱን ዲሞ ለማብላት ነው የመጣው እ

[02:00:40] >> ስለዚህ ግን ተውሂድ የምለው ቃል በቃል አልተፃፈም። ግን

[02:00:44] የታውሂድ ትምህርት ቁርአን ላይ አለዲስ ላይ አለ? አዎ አለ።

[02:00:47] እንደዛው ደግሞ ስላሴ ስላሴ የሚል ቃል በቃል የለም ግን የስላሴ

[02:00:52] ትምህርት አለ? አዎ አዎ ነበር ከዘላለም ሰውን እንደ መልካችን

[02:00:57] እንደ ምሳላችን እንፍጠር የተባለ መላክቶቹን አይደለም

[02:01:01] እግዚአብሔር ያወያይ ሰማይ እና ምድርን ሰዎቹን ለማፍጠር። ማንን

[02:01:06] ነው ያወያየው? አካል ነው ያወያየው።

[02:01:09] ብዙ ጊዜ ስለስላሴ ሲወራ ሰዎች ግራ የሚጋቡበት አንዱ ነገር

[02:01:15] ሶስት አምላክ ነው። ሶስት አምላክ ነው የምታመልኩት የሚል ሃሳብ

[02:01:19] ይነሳል እና እንደዚህ ማስረዳትም እንደዚህ መረዳትም ብንችል

[02:01:23] መልካም ነው ብዬ አስባለሁ።

[02:01:26] ደብሊው ኤች ዌስቼን ሁለቱን በተለይ ዋትነስ እናነስ

[02:01:31] የሚለው ምንድነው?

[02:01:34] ሁም የሚለው ማንነትና ምንነት ማለት ነው እ

[02:01:38] >> ሶ እግዚአብሔር በምንነቱ ሶስት አይደለም እግዚአብሔር ምንድነው

[02:01:42] ብለን ብንጠይቅ እግዚአብሔር መለኮት ነው።

[02:01:45] >> የስ እግዚአብሔር ዘላለማዊ ነው ኢንፋናይት የሆነ በጊዜ በቁጥር

[02:01:50] የማይገደብ አምላክ ነው የዘላለም አምላክ ነው። ከዛ ደግሞ

[02:01:53] እግዚአብሔር

[02:01:54] ማንነቱን እንዴት ነው የገለጠው ብለን ደግሞ ስናነሳ እግዚአብሄር

[02:01:58] በሶስት ማንነት ተገልጧል

[02:02:01] ፐርሰን ከዛ ደግሞ አንድ መለኮት

[02:02:05] ማን ነው ብለን ምንጠራ እግዚአብሔር አብ እግዚአብሔር ወልድ

[02:02:09] እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ብለን ምንጠራው እግዚአብሄር ከዛ

[02:02:13] ደግሞ ምንድነው ብንል እግዛብሄር መለኮት ነው ዘላለማዊ ነው

[02:02:17] ኢንፋናይት ነው አምላክ ነው ጌታ ነው ብለን የምንጠራው

[02:02:22] እግዚአብሄር ስለዚህ አይጋጭም ሶስት አምላክ ነው ወይ አይደለም

[02:02:26] ምንነቱ አምላክ ነው ማንነቱ ደሞ በሶስት ተገልጿል አብ ወልድ

[02:02:30] መንፈስ ቅዱስ ብለው መጽሃፍ ቅዱስ የሚጠራልን

[02:02:34] ስለዚህ በክርስትና እና በእስልምናም ያሉ ወገኖች በዚህ መልኩ

[02:02:39] ቢረዱት መልካም ነው ብዬ አስባለው። ከዛ ደግሞ አምላክነቱን

[02:02:43] መለኮትነቱን ደግሞ ስንወስድ አንድ ሁለት ብለን የምንቆጥረው

[02:02:47] አይደለም። ብዙ ጊዜ ሙስሊሞች እየሱስ አምላክ ነው አይደለ? አዎ

[02:02:50] ይላል። መንፈስ ቅዱስ አምላክ ነው? አዎ። እግዚአብሔር አብ

[02:02:53] አምላክ ነው? አዎ። ስለዚህ አንድ ሲደመር አንድ ሁለት አንድ

[02:02:57] ሲደመር አንድ ሶስቱ ሲደመሩ ስንት ይሆናሉ? ሶስት ይሆናል ወደ

[02:03:00] ማቲማቲክስ ይወስዱታል።

[02:03:02] >> እግዚያብሄርን አንደኛ በማቲማቲክስ ልሚት ማድረግ ማድረግ

[02:03:05] አንችልም። ለምን ማቲማቲክስ አደረጉት? እኛም ሌላ ምላሽ መስጠት

[02:03:09] ስለምንችለው በማቴክሱ ማለት ነው። አንድ ሲባዛ አንድ አንድ

[02:03:13] አንድ ሲባዛ አንድ ብንል አንድ ነው የሚመጣው። ስለዚህ ሎጂኩ

[02:03:17] አያስኬድም።

[02:03:18] >> ያ

[02:03:19] >> ሶ ከማቲማቲክሱ ሎጂክ እንደማስኬድ ተረድተን ከወጣን እግዚአብሔር

[02:03:23] በባህሪው ኢንፋናይት ነው። ኢንፋናይት አይቆጠርም በነገራችን

[02:03:27] ላይ። ኢንፋናይት ዋን ኢንፋናይት ቱሉ አይቆጠርም። ኢንፋናይት

[02:03:31] ሲደምር ኢንፋናይት ሲደመር ኢንፋናይት ምንድነው? ኢንፋናይት

[02:03:33] ነው። ኖዋን ካልሆነ

[02:03:36] ካውንት ማድረግ አይችልም ፋናይትን ቁጥር የለውም ገደብ አልባ

[02:03:39] ነው። ሊሚቴሽን የለውም። ወደዚህም ወደዚህም ኢንፋናይት

[02:03:44] ኢዝንፋናይት

[02:03:46] ከገደብ ያለፈ ነው ሶ ቁጥር ውስጥ መግጠት የለብንም እግዚአብሔር

[02:03:51] ዘላለማዊ ነው ስንል እግዚአብሄር ኢንፋናይት እያልን ነው ገደብ

[02:03:56] የለውም ሊትለስ ነው እያልን ነው

[02:04:00] እ

[02:04:02] አብናይት ነው ብሎ ቢወስዱ በነሱ መረዳት

[02:04:05] ወልድም ይፋናት ተብሎ አብ መንፈስ ቅዱስ ሚንፋት ተብሎ አንድ

[02:04:10] ሲደምበር ሲደመር ተብሎ ቢቆጠር ሲቲፋን አይጥካልኩሌሽኑ

[02:04:14] ግን መውጣት አለብን ዘላለማዊ የሆነ አምላክ ነው የምናመልከው

[02:04:18] አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ የሆነ ጌታ እናመልካለን

[02:04:22] ስለዚህ ስላሴ በጣም የተወሳሰበ እና እ እንዲሁም ማይገባን

[02:04:27] አይነት ክርስቲያኖች ሳይገባን የምንከተለው አምላክ አይደለም

[02:04:31] ገብቶን ምንከተለው

[02:04:34] ትምህርት ነው ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን ወደ ቀጣዩ ጥያቄ

[02:04:38] እንለፍ እና ነጥብ እንለፍ እና ቅድም ስናነሳ የ እኔ አላህ ብዬ

[02:04:44] እጠራለሁ አምላኬ ፈጣሪዬን

[02:04:46] ግን የመጽሐፍ ቅዱሱን ነው ማንነቱ ላይ ነው ልዩነታችን እንጂ

[02:04:51] ስሙ ላይ አይደለም የሚል ነገር አንስተፍከው

[02:04:54] አላህ የሚለው ቃል አምላክ የሚለውን ቃል ይሸከማል

[02:04:59] እንዲሁም ደግሞ በቁርአን ውስጥ የተጠቀሰው አላ ፈጣሪ ነው

[02:05:03] አምላክ ነው ብለህ ታምናለህ እንዴት ነው እሱን ብናነሳ

[02:05:07] >> በአጭሩ

[02:05:08] >> እ

[02:05:08] >> የቁርአኑ የኔን ሊሸከመው አይችልም

[02:05:11] >> እህ

[02:05:12] >> ግን የዚ አላህ አዎ ኤሎሂም ነው ሁሉን ቻይ ነው በክርስቶስ

[02:05:18] ኢየሱስ የተገለጠ አላህ ነው የቁርአኑ ግን የመጽሐፍ ቅዱስን

[02:05:24] አላህን ሊተካ አይችልም ፈጣሪ ሊተካ አይችልም የቁርአኑ እና

[02:05:29] የመጽሐፍ ቅዱሱ የሚገናኙ አካላት አይደሉም

[02:05:32] >> እህ እ በአጭሩ

[02:05:35] ስሙን ግን አላህ ሊንችላለን ምክንያቱም አረቦቹ ጌታን ሲቀበሉ

[02:05:39] ፈጣሪያቸውን ማን ብለው ነው የሚጠሩት

[02:05:42] አላህ አይደለም አረብ እኮ የአረዋ ስሁዲ ከሱዲ አንድ ሰው ጌታን

[02:05:47] ሲቀበል

[02:05:49] ፈጣሪውን ማን ብለው ነው ሚጠራው አላህ ብሎ ነው የሚጠራው ግን

[02:05:54] የነበረው አላህ በውስጡ የነበረ አላህ ነው አይደለም ሌላ መለኮት

[02:05:59] ነው ይሄ የክርስቶስ አባት የሆነ አላህ ነው። የድሮ አላህ ልጅ

[02:06:04] የለውም ብሎ ያለው ነው። የአሁኑ ግን የመጣባት ስሙ አላህ ነው

[02:06:09] ግን ፓርሳኑ የተለያዩ ናቸው።

[02:06:12] የኔ ይሄ ነው።

[02:06:13] >> የቁርዓኑ አላ አምላክ መሆን ይችላል? የፈጣሪነትን ኳሊቲ

[02:06:17] ያሟላል?

[02:06:18] >> እ

[02:06:20] ፈጣሪ ነው ብሎ ካሉ

[02:06:24] በነቢዩ መሀመድ ዘመን ምኑን ፈጥሮ አሳየን የሚለው ጥያቄ

[02:06:28] እጠይቃለሁ።

[02:06:29] >> እ

[02:06:30] >> ምን ፈጠረ?

[02:06:32] ሁሉን ይችላል ወይ? ብለን እንጠይቃለን ሁሉን ይችላል ወይ?

[02:06:37] ለምሳሌ ቃሉ ሲጋ ሆነ

[02:06:40] >> እ

[02:06:41] >> ፈጣሩ ሰው ሆነ ብለን ካል

[02:06:44] እዚጋ ይችላል ወይ አይችልም ታዲያ ሁሉን የሚችል አይደለም ብዬ

[02:06:48] ነው እኔ የቁርአኑ አምላክ ሁሉን ይችላል ብዬ ካለ ልጁን ሊክልኝ

[02:06:56] ይገባ ነበር።

[02:06:57] >> እ

[02:06:58] >> በልጁ ሊያድን ይችል ነበር።

[02:07:00] አልቻለም ፈጥሯል ወይ ለምሳሌ

[02:07:05] ነብይ ነብይ ነብዩ መሀመድን በላከው ዘመን ምኑን ፈጥሮ አሳየኝ

[02:07:11] ለምሳሌ

[02:07:13] ነብዩ ራሱ ነብዩ ራሱ ነብይ ነብይ ብለን የምንለው

[02:07:18] የሆነ ድንቅና ተአምራትን አድርጎ እግዚአብሄር አፍ አይደለም

[02:07:21] ነብይ እሳቸው ምን ሰሩን ለምሳሌ በመጽሐፍ ቅዱሳችን ውስጥ

[02:07:28] መጽሃፍ ቅዱሳችን በተመ ተአምራት ነው የተሞላ በክርስቶስ እየሱስ

[02:07:32] ተአምር ነው የተሞላ

[02:07:34] የሞተን አስነስቶ

[02:07:38] የታመሙትን ድንዉሰው

[02:07:41] >> ፈውሶ

[02:07:43] ተአምራትን አድርጎ በሰው ጭንቅላት የማይታሰብ ነገሮችን ሁሉ

[02:07:48] አድርጎ አሳይቶ ነው አለ

[02:07:50] >> እሳቸውስ ምንድነው ያደረጉ

[02:07:53] በቁርአን ውስጥ እሳቸው የሰሩት ተአምር ነገር አለው ወይ እኔ

[02:07:57] አላየሁም በቁርአን

[02:07:59] አንድ መቶ አስራ አራት ሱራዎች አሉ። እሳቸው እየሰሩ ተአምር

[02:08:04] ወይም ድንቅና ድንቃ ድንቅ ነገር ወይም ተአምራት ነገር ተጻፈ

[02:08:09] የሚለውን ነገር እኔ አላየሁም።

[02:08:12] >> በቁርዓን ውስጥ ግን ቁርአን ውስጥ እንደውም ተአምራት ሰራ

[02:08:15] የተባለ ኢሳ ነው ስለ ኢሳ ነው ተአምር ነው የተጻፈ እንጂ

[02:08:18] ስለምና

[02:08:20] ለማንኛውም ብዙ ውስጥ መግባት አልፈለከውም እና

[02:08:23] >> ሞርኦፍ ስለ አምላክነቱ ሳነሳ እንድናነሳ የፈለኩት አምላክ ነው

[02:08:27] ማለት የሚያስችሉ ነገሮች ነገሮች ለምሳሌ አትሪቡት ኦፍ ጋድ

[02:08:32] ዘቫይን ጋድ መለኮታዊ የሆነው እግዚአብሔር አትሪቢት አሉት

[02:08:38] ለምሳሌ እኛ ምናምቀው እግዚአብሔር ኦኒሸንት ነው

[02:08:43] ያ ማለት ሁሉን የሚያቅ ነው ኦምኒፖተን ነው ሁሉን የሚችል ነው

[02:08:50] ኦሙኒዘን ነው ሁሉም ቦታ በአንዴ መገኘት የሚችል ነው ከዛ ደሞ

[02:08:55] የማይቀየር አምላክ ነው ያው የሆነ አምላክ ነው ዘላለማዊ አምላክ

[02:08:59] ነው። ከዛ ቤኖቫለንት ነው። ፍጹም ፍቅር ያለው አምላክ ነው። ሶ

[02:09:05] እነዚህን ኳሊቲ እነዚህን እውነታዎች ዳትሪት ኦፍ ዲቫይን ጋድ

[02:09:10] ወይም ደግሞ ዲቫይን አላህ ማለት ይቻላል አላህ ማለት ይቻላል

[02:09:13] ይሆናል። ይሄንን ማሟላት ይችላል ወይ? የሚል ጥያቄ ነው።

[02:09:16] >> የኢስላም አያሟላም በአጭሩ የኢስላሙ አምላክ አትሪቡቲዎቹ ቢቆጠሩ

[02:09:24] አንድም ልታገኘው አትችልም። አሁን

[02:09:27] >> ፍጹም ለምሳሌ

[02:09:29] ኦምኒ ፖንት ብለን የምንለው ሁሉን ቻይነቱ አይደል? ምኑን ቻለ

[02:09:34] ለምሳሌ ከሁሉም የሚችል ከሆነ ቅድም ጠቅሼል ኦምኒፖቴንቱ

[02:09:39] ምንድነው ሁሉን ቻይነቱ ነው እሺ ቃሉ ስጋ ሆነ መለኮት ሰውነት

[02:09:45] ወሰደ ሰው ሆነ ብለን ስንለው ሰው ይሆናል አይ አሆንም ታዲያ

[02:09:50] ኦም ፖንድ አይደለም

[02:09:52] እግዚአብሄር ልጁን ወደ ምድር ላክልን በልጁ አዳነን አደለም

[02:09:57] አይደለም በልጁ አይደለም ልፋት እራሴ ማልፋት አለባት

[02:10:01] እ ፍቅሩን አላሟላለኝማ

[02:10:05] የመፍሱን አትሩቶችን ሊያሟላልኝ አልቻለም

[02:10:10] የኢስላሙ

[02:10:12] አምላክ አላህ

[02:10:15] >> የኢስላሙ አላህ ግን የኔ አላህ

[02:10:19] ኦምኒ ፖንት ነው ሰዎቹን ሁሉ የሚወድነው ማንም እንዲጠፋ

[02:10:25] አይፈልግም

[02:10:27] እንደ እንደሙ

[02:10:29] እ የሚጣመሙ አጣመው የፈጠረው አላህ ነው። የሚቃኑ አቃቶ

[02:10:35] የፈጠረው አላህ ነው የሚባለው አይደለም እዚህ ጋር ያለው

[02:10:39] ይሄ ለገሃነም ራሱ ነው የፈጠረው ለጀነትም ራሱ ነው የፈጠረው

[02:10:43] ሰውን ለይቶ ማለት ነው መያድሙላ

[02:10:48] የሚያቃና ማንም ሊያጣሙ አይችልም አላህ የሚያጣሙ ማንም ያቃናል

[02:10:53] ብለው ቁርአን ላይ በሱራ ስድስት ቁጥር አንድ መቶ ሃያ 25 ሱራ

[02:10:58] ሰባት ቁጥር 179 እና 78 እስከ 79 እንዲሁ ሱራ ሰባት

[02:11:03] እንዲሁ ደግሞ ሱራ ሰባት ቁጥር 186

[02:11:08] ሱራ ሁለት ከቁጥር 6 እስከ ሰባት እራሱ ነው የሚያጣምመመው

[02:11:14] ዝምብለን በዚሁ በንጹህ ጭንቅላት ማነው ሰውን የሚያጣመው ብለን

[02:11:18] ስንል

[02:11:20] ለኔ ሰይጣን ነው ሰውን የሚያጣም ግን በእስልምና አላህ ራሱ ነው

[02:11:24] ያጣመመው

[02:11:26] ምንድነው ልዩነታቸው ብለን ስናስብ እኔ አልገባኝም።

[02:11:30] እነሱ ራሳቸው የቤት ስራ ይሁንላቸው።

[02:11:33] >> የስ ከዚህ በፊት ከኛ ጋር ኢንተርቪው ካደረክ በኋላ አንድ ሰው

[02:11:38] ሊደበድብ እንደሞከረ

[02:11:41] ከሰዎች ሰምቼ ላንተም በርግጥ ደውዬ ነበር እና

[02:11:46] የህይወት ምስክርነት ነው ያጋራኸው ግን በየርክ መንገድ ላይ

[02:11:50] አንድ ሙስሊም ወንድም ሊደበድብህ እና ከአንተ ጋር ጸብ ፈልጎ

[02:11:54] እንደመጣ መጣ ሰምቻለው።

[02:11:57] እንዴት አለፍከው ምን አይነት አጋጣሚ ነበር?

[02:11:59] >> ጌታ ነው ያሳለፈኝ።

[02:12:00] >> እ

[02:12:02] >> ለዚሁ ነው በቃ ጌታ ነው ያሳለፍኝ በኔ ብርታት ከሲጋ መጋፈጥ

[02:12:07] አይቻለኝም አይፈቀድልም ግን ጌታ ተዋጋለኝ ምክንያቱም መጽሃፍ

[02:12:12] ቅዱሳችን ለዚህ ሰዓት ምዕራፍ 14 ቁጥር 14 ላይ እግዚአብሔር

[02:12:16] ስለናንተ ይዋጋል እንደተባለው ለኔ ሲዋጋልኝ አይቼዋለው። እንጂ

[02:12:21] በኔ ስጋ እንትን አድርገው እግዚአብሔር አሳለፈኝ አሁንም

[02:12:25] ብዙም ቦታ እሄዳለው በኢትዮጵያ ውስጥ ብዙ የተለያየ ቦታ ያለ

[02:12:29] እረፍት እዞራለሁ።

[02:12:30] >> እ

[02:12:31] >> አንዳንዶቹ አይቶኝ

[02:12:34] እህ ይላሉ እ ይልና ዝም ይላሉ

[02:12:38] >> አንዳንዶቹ ያናግሩኛል አንዳንዶቹ ይሞክራል ግን እግዚአብሔር

[02:12:42] በጥበብ ያሳልፉኛል። ሲያሳልፈኝ አይቼዋለሁኝ እና በዛን ቀን ጌታ

[02:12:45] ነው ያሳለፈኝ።

[02:12:47] >> እግዚአብሄር ይመስገን። ጌታ ይባረክ

[02:12:49] >> አለፍኩኝ

[02:12:51] እንግዲህ ከዚህ በፊት በነበረን የህይወት ምስክርነትን ኢንተርቪው

[02:12:56] መጽሃፍ ማሳተም ፈልገ

[02:13:00] እና አንድ ቀን አሳተማለሁ በርግጥ አንተ እንደው የዛን ጊዜ

[02:13:02] ስትመጣ

[02:13:04] እዚህ ፖድካስት ላይ ቀርቤ መጽሃፍ ቢታተምልኝም ብለህ አልመጣህም

[02:13:08] እግዚአብሔር በቸርነቱ አገናኘን በፈቃዱ አገናኘን ተገናኘን

[02:13:12] አወራን ደግሞም ያንተ ምስክርነት ብዙዎች ካደረሰን በምስክርነቱ

[02:13:16] መካከል መጽሃፍ ጽፌያለው አንድ ቀን አሳትሞ ይሆናል ብላወራ

[02:13:21] እኔም ሰዎች ወገኖች ኦች ሰፖርት እንዲያደርጉ ኢንቫይት

[02:13:25] አደረኳቸው።

[02:13:27] የተለያዩ ሰዎች የገንዘብ ድጋፍ የተወሰኑ ሰዎች እንዳደረጉ

[02:13:31] እናውቃለን። የጋራ አካውንትም ከፍተን አስቀምጠን ነበር በዛም

[02:13:36] ሰዎች ሰፖርት እንዳደረጉ አውቃለሁ። አብዶ ምን ላይ ደረሰ መሃፉ

[02:13:41] ታተመ

[02:13:43] የሚጠይቁ ሰዎችም ስላሉ

[02:13:46] ካንተ ቢሰሙ መልካም ነው። በዛውም ምታመሰግናቸውም ሰዎች ካሉ

[02:13:50] ታመሰግንና በዚሁ እንጨርሳለን።

[02:13:51] >> ጌታ እየሱስ ይባረካችሁ ናቸው

[02:13:53] >> አሜን

[02:13:54] >> ብዙ ሰዎች ስማቸውን አላቅም

[02:13:56] >> እ

[02:13:57] >> ላደረጉት ሁሉ አብዶ እንዲያመሰግናቸው አይደለም ያደረጉት

[02:14:01] >> የስ

[02:14:02] >> ለወንጌል ስርጭት ወንጌል እንዲሰፋ እግዚአብሔር መንግስት

[02:14:05] በምድሪቱ ላይ እንዲበዛ እንዲሰፋ ነው ያደረጉት ብዬ አስባለሁ

[02:14:10] ብዙ ሰዎች

[02:14:11] >> በ10 ሺህ በአምስት ሺ እረቶኛል አንድ ወንድም ጌታ ኢየሱስ

[02:14:16] ዘመኑን ይባርክ አንድ ዶክተር በአሜሪካ የሚኖር

[02:14:20] >> እ

[02:14:20] >> በጣም በታላቅ ማመስገን እፈልጋለሁ ይቅርታ ከተደረገልኝ

[02:14:25] በእውነቱም ዶክተር ንጉሱ የሚባል ሰው

[02:14:29] ዘመኑ ይባረክ

[02:14:31] እሳት አድርጎኛል አንድ ወንዶቹ ደግሞ 20 ሺ የላኩልኝ አሉ

[02:14:36] የተወሰኑ ሰዎች

[02:14:38] እ ዶክተር ንጉሡ መሃፉን ብቻ ሳይሆን ሁለተኛ ዲግሪዬን እንዲማር

[02:14:45] >> እ

[02:14:45] >> ሸፍኖልኝ ተማር ከሁለት አመት በኋላ እንገናኛለን ብሎ ይሄው

[02:14:50] ሊመረቅ ነው አሁን ከአ

[02:14:52] አንድ ወር በኋላ ሁለተኛ ዲግሪዬን በአፖሎጂክስ ሊመረቅ ነው

[02:14:56] መጽሐፉ ካይደረሰው

[02:14:58] መሃፉን

[02:15:02] ጽፌ ያለው ሀያል አበባ ይላል

[02:15:07] ሃያል አበዲያ በአረብኛም ከላይም ሃያል አበዲያ የሚለው የዘላለም

[02:15:11] ህይወት ማለት ነው በኦሮምኛ ነው የተጻፈ በቁቤ ነው የጻፍኩት

[02:15:15] ሁለት መቶ አርባ 242 ፔጅ ነው ያለው እ መሃፉን አሳቲ ያለው

[02:15:22] በየጊዜው ገንዘብ በሚያገኘው እያባዘ በተለያየ ኦሮሚያ ክልል

[02:15:26] እልክ አለው ይሄ ብቻ አይደለም እግዚአብሔር ይረደኛል ወደ

[02:15:30] አማርኛም እየተረጎንኩ በዚህ 2018 ሳያልቅ እግዚአብሔር

[02:15:35] ስለሚረዳኝ ማንም ተስፋ አድርጌ አይደለም በዛን ጊዜ ሰው ሆይ

[02:15:39] እርዳኝ አላልኩም ልክ ነው

[02:15:41] >> አሁንም እርዳኝ አልምቱም

[02:15:44] ስራ አብዱ አይደለሁም እና ማንም የሚሰራ ለአብዶ ለአንተም

[02:15:48] አይደለም ለእግዚአብሔር መንግስት ብሎ ነው የሚያደርገው

[02:15:51] እኔም ደግሞ እግዚአብሔር ረድቶኝ አይኔ ገንዘብ ላይ አይደለም።

[02:15:55] በፈለገ ጊዜ ለራሱ በውስጤ ያለው ወደ ውጪ እንዲወጣ ሲፈልግ

[02:15:58] አንድ ሰው ያነሳል ያስነሳል። ይሄንን አሁንም ወደ አማርኛ

[02:16:02] እየቀየርኩ ነው እጨርሳለሁ። እግዚአብሔር ከሱ ጋር ተማምኜ በዚህ

[02:16:07] 2018 እስከ መጨረሻ ወደ አማርኛ ተርግሜ በውስጤ ያለው አማርኛ

[02:16:12] ተናጋሪ እና አንባቢ ጋር እንዲደርስ እንዲደርስ ለማድረግ

[02:16:16] እየሞከርኩኝ ነው።

[02:16:17] >> እህ

[02:16:17] >> በኦሮምኛ ጨርሻለው የረዳችሁኝ አካላት ሁሉ ሴት ወንድ ከውጭ

[02:16:21] ከውስጥ ዘመናችሁ ይባረክ በተለይ ቅድም እንዳልኩህ ዶክተር ንጉሡ

[02:16:28] መጽሃፉ ብቻ ሳይሆን እኔ እንዲማር ሰው እንዲሆን

[02:16:31] >> እረቶኛል የወንድማችን

[02:16:34] >> ለሁለት አመት ነው አሁን ሁለት አመት እየሆነ አልደወልኩለትም

[02:16:37] ጫር አሁን በዚህ ሰኔ ውስጥ እመረቃለሁ አፖሎጂቲክስ

[02:16:41] >> እ

[02:16:42] >> እመረቃለሁ ጌታ ከረዳኝ ደግሞ መሃፉን ደግሞ ወደ አማርኛ ተርግሜ

[02:16:45] ጨርሼ ኤ ልጅ ጨርሷል

[02:16:48] አንተ የሰጠኝው በዚህ ትምህርት ትምህርት ቤት ሁለተኛ ዲግሬን

[02:16:51] ጨርሻለሁ ብዬ ሰርፕራይዝ ማድረግ ፈልጋለውኝ ጌታ እየረዳኝ ነው

[02:16:56] እንዲህ አይነት ቅን ሰዎች አሉ አደረኩ እንዴት ምን ላይ ደረስክ

[02:17:00] ብሎ እግዚአብሔር እና አንተን ትተነዋል ብሎ የሚሉ አሉ እኔም

[02:17:05] ደግሞ ክርስቶስ በታላቁ መለኮት ስለጠራኝ

[02:17:09] የገንዘብ አፍቃሪ አይደለሁም እና ጌታ ብቻ አፍቃሪ ሆኜ

[02:17:13] ቀጥያለሁኝ እና ይሄ መጽሃፍ እስከ አሁን 5ሺ መጽሃፍ ታትመዋል

[02:17:18] >> ዋው ነው። የመጀመሪያ ቀን አንድ ሺህ መጽሐፍ ነው ያታምኩት

[02:17:23] አዳረስኩት በተለያየ ኦሮሚያ አካባቢ የሚቀጥለው አንድ ሺህ ቀጥሎ

[02:17:28] አንድ ሺህ ቀጥሎ አንድ ሺህ አሁንም አንድ ሺህ እንትን

[02:17:31] አድርጌያለሁ 200

[02:17:34] መጽሐፍ ቀርታለች እሷን ደግሞ እነዚህ ሁለት ሳምንታት ውስጥ

[02:17:37] ጨርሳለው እንደገና ደግሞ ገንዘብ ካገኘው እሱንም አባዛለሁ

[02:17:41] አማርኛም እንትን አደርጋለው ይሄን የምናደርገው አንተም ዘመን

[02:17:44] ይባረክ

[02:17:44] >> አሜን

[02:17:45] >> በእውነቱ አመሰግናለሁ አብርሃም ይሄንን ኢንተርቪው አድርገን

[02:17:49] ህዝብ በዚው በዚው ቃለ መጠየቅ ብዙ ሰዎች ይድናሉ ሲባል በዚህ

[02:17:54] ቃለ መጠየቅ መጀመሪያ ብዙዎቹ እንደኑ አውቃለው ቄስ አምነዋል

[02:17:58] ጌታን ተቀብሎን

[02:17:59] >> ዋው ቄስ ከባህርዳር አንድ ቄስ ጌታን ተቀብሎን በዚህ ምስክርነት

[02:18:04] ባለፈው ባደረግነው ጥያቄ እና መልስ ሰምተው ክርስቶስን ገልጠን

[02:18:07] ስንናገር ሰምተው ምን እሰራለሁ እዚህ ብሎ ቄስ ጌታን ተቀብለን

[02:18:11] ብዙዎች ወደ ጌታ መቷል የተለያየ ስልጠና ለመስጠት በተለያየ

[02:18:14] ክፍለ ሃገር ሲሄድ

[02:18:16] በአንተ ቪዲዮ እኮ ነው እኔ ጌታን ያገኘው የሚሉ ብዙዎቹን

[02:18:19] አይቼዋለው። ስለዚህ አሁንም ጌታ ይረዳናል እንሰራለን ወንጌል

[02:18:24] ይሰፋል። ማቴዎስ 24 ቁጥር 14 ላይ እዚህ የመንግስቱ ወንጌል

[02:18:28] ለምድሪቱ ሁሉ ይሰበካል ከዛ መጨረሻ ይሆናል እንደሚል መጽሐፍ

[02:18:32] ቅዱስ የዚህን የክርስቶስ እየሱስ መንግስት በኔ እና ባንተ

[02:18:36] ይሰበካል እንቀጥላለን ከዛ እኛ እናልፋለን የሚቀጥለው ጀነሬሽን

[02:18:40] ያስቀጥላል ተባረኩ ላይ የረዳው አንተም ተባረክ አሜን ተባረክልኝ

[02:18:46] ጌታ እየሱስ ይባርክህ በድጋ በድጋሚ ደግሞ ይሄን የመሰለ ውይይት

[02:18:51] እንድናረግ ጥሪዬን አክብረህ ስለመጣ እጅግ አድርጌ አመሰግናለሁ።

[02:18:55] ጌታ እየሱስ ዘመንን ይባርክ። እንግዲህ ውይይታችንን የምንዘጋው

[02:19:00] በነፍሳ ጥሪ ቢሆን መልካም ነው። ስለዚህ እ በተለያዩ አላማት

[02:19:05] ይሄንን የሚሰሙ አሉ በጣም ማስታውሰው እ ከ የመጀመሪያውን

[02:19:09] ኢንተርቪው ስንለቅ የሞሮካዊ ዜግነት ያለው ሰው ሁሉ በአረብኛ

[02:19:15] አንተ አረበኛ ስለምትችል በአረብኛ ወንጌል እንድሰብክላቸው

[02:19:19] ሰዎች ከተለያዩ ሀገራት እንደወስታውሳለው

[02:19:22] ስለዚህ

[02:19:24] በጣም ብዙ ሰው ጋር ደርሶ ብዙዎች ጌታ እንዲቀበሉ ምክንያት

[02:19:27] እንደሆነ እኔማ አቃለው አሁንም ደግሞ ጌታ እየሱስን የህይወታቸው

[02:19:31] አዳኝ አድርገው መቀበል የሚፈልጉ በተለያየ አጋጣሚ በተለያየ

[02:19:34] ሁኔታ ውስጥ የሚሰሙ ሰዎች ሊኖሩ ስለሚችሉ የነፍሳት ጥሪ እንደው

[02:19:39] በጣም ግል በሆነ መልኩ ብታደርግ መልካም ነው እላለሁ።

[02:19:41] >> አመሰግናለሁ በመላ አለም ላይ የምትገኙ ጌታ እየሱስ ክርስቶስን

[02:19:46] እንደ ግለ አዳኝ አድርጋችሁ ያልተቀበላችሁ ወገኖች ሆይ ከኔ ጋራ

[02:19:50] ንስሃ ብትገቡ ከኔ ጋራ ጌታን ብትቀበሉ ማለት እኔ ጌታን

[02:19:53] ተቀብያለው እጆቻችሁን እንዲሁ ከፍ አድርጉ እና ከኔ ጋራ ይሄንን

[02:19:57] ቃል በሉ ከዛ ነፍሳቹ ህይወታችሁ በሰማይ ይመዘገባል ማለት ነው።

[02:20:02] ጌታ ሆይ በሉ ከኔ ጋራ

[02:20:04] >> ጌታ ሆይ

[02:20:05] >> አመሰግናለሁ

[02:20:07] >> እየሱስ ክርስቶስ

[02:20:08] >> እየሱስ ክርስቶስ

[02:20:09] >> ጌታ እንደሆነ

[02:20:10] >> ጌታ እንደሆነ

[02:20:11] >> በአፌ እመሰክራለሁ

[02:20:13] >> በአፌመሰክራለው

[02:20:14] >> በልቤም አምናለው

[02:20:15] >> በልቤም አምናለው ክርስቶስ ለእኔ እንደሞተ

[02:20:18] >> ክርስቶስ ለኔ እንደሞተ

[02:20:19] >> ከሙታን መካከል እንደተነሳ

[02:20:21] >> ከሙታንም መካከል እንደተነሳ

[02:20:23] >> በአፌ እመሰክራለሁ

[02:20:24] >> በአፌ እመሰክራለሁ

[02:20:25] >> በልቤም አምናለው

[02:20:26] >> በልቤም አምናለው

[02:20:27] >> እግዚአብሔር አብ

[02:20:29] >> እግዚአብሔር አብ

[02:20:29] >> እግዚአብሔር ወልድ

[02:20:31] >> እግዚአብሔር ወልድ

[02:20:32] >> እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ

[02:20:33] >> እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ

[02:20:35] >> አንድ አምላክን

[02:20:36] >> አንድ አምላክን

[02:20:37] >> አምናለው

[02:20:38] >> በየሱስ ስም

[02:20:40] >> በየሱስ ስም

[02:20:41] >> አሜን

[02:20:42] >> ይሄን ካላችሁ ስማችሁ በህይወት መዝገብ ላይ ተመል አፎላችኋል።

[02:20:47] >> አሜን

[02:20:47] >> ጌታ ይባርካችሁ። እንግዲህ ተመልካቾቻችን ከወንድማችን ከአብዶ

[02:20:51] ጃሮ ጋር የነበረን በጣም ሰፋ ያለ አስተማሪ ውይይታችን

[02:20:55] በዚሁ እ እንጨርሳለን ለዛሬው በሚቀጥለው ጊዜ እስክንገናኝ ድረስ

[02:21:00] አብራችሁን ቆዩ ዩቲዩብ ቻናላችን ሰብስክራይብ ማድረግ ይህንን

[02:21:05] ደግሞ አስተማሪ ቪዲዮ ለሌሎችም ሰዎች ሼር ማድረጉን አትርሱ

[02:21:09] ከልብ ከልብ እናመሰግናቸዋለን አብዶ ጃርም ዩቲዩብ ደግሞ እዛው

[02:21:13] በዚህ ስም አንዳንድ ጊዜ በጣም አጠር ያለው ቪዲዮቹን ለቃለሁ

[02:21:18] እሱንም አብዶ ጃሮ በሚል

[02:21:20] >> ማድረግ ይችላሉ ስለዚህ አብዶ ጃርንም ዩቲዩብ ቻናል ከስር

[02:21:24] አስቀምጣለው በዚህ ቪዲዮ ስር ስለዚህ ገብታቹ ሰብስክራይብ

[02:21:28] አድርጉ ወንድማችንን እንደገፋ አድርጉት መልክቶቹንም ተከታተሉ

[02:21:32] ሌሎችም ሼር አርጉለት በዚህ ነው ወንጌል እንግዲህ እየሰፋ

[02:21:35] የሚሄደው አለኝ
